2022-07-15 20:56:08
ሰላም ውድ ቤተሰቦቻችን እነሆ ክረምቱ ገብቶ ብርዱም ዝናቡም ከበድ እያለ ነው እኛ በቤታችን ሚያሞቁ ልብሶችን ትኩስ ነገሮችን እየተጠቀምን ብርዱን እንከላከላለን
እስቲ በመንገድ ዳር ላይ ያሉ ወገኖቻችንስ በምን እያለፉት ይሆን?
ሁላችንም የምናውቀው ነው ለዚህም አንድ ሀሳብ ይዘን መተናል
"እኔ ለአንድ ወገኔ". በሚል መሪ ቃል
_ብርድ ልብስ
_ፎጣዎችን
_ሸራ
_የተለያዩ ጃኬት ፣ሹራብ፣ቲሸርቶች ብቻ ሊለበሱ የሚችሉ ከእኛ ጎዳና ላይ ላሉ ቤተሰቦቻችን ሚያስፈልጉ ልብሶችን የማሠባሰብ ቻሌንጅ ጀምረናል።እንዲሁም ልብስ የለኝም ወይም ማሰባሰብ አልችልም ካሉ እና ለአንድ ሰው የፎጣ ወይም የብርድ ልብስ መግዣ እችላለው ካሉም በደስታ እንቀበላለን።
ሁላችሁም በዚህ በጎ ተግባር ላይ እንድትሳተፉ ስንል እንጠይቃለን
አለኝ የሚሉትን የልብስ አይነት ለአድሚኖች ይሄን አለኝ ኑና ውሰዱ በሉን ያሉበት መጥተን እንወስዳለን ። ያለውን የሰጠ ንፉግ አይባልምና አንድም ሁለትም በማሰባሰብ የዚህ በጎ ተግባር ተሳታፊ ይሁኑ።
@roba29 / @Embtftyte / @Selayea / @Yonitef
@God_with_me26 / @Fanu15 /@atsbaha12 / @makbel10 /@mamaywud12 /@wolde_hiwot
@Belkis11 / JOሐnnes /@Tinshua_H
@Diyaaaa1 ላይ ማናገር ትችላላችሁ ያላችሁበት መተን እንረከባለን !
የቅንነት መስፈርቱ ቅን ልብ ብቻ ነው!
ቅንነት ከምንም ይበልጣል!!
191 viewsROBEL, 17:56