ውድ የቃሉን ጻፈው ተሳታፊዎች የመጨረሻ ማስገቢያ ቀን ግንቦት ሰላሳ (30)የነበረ ቢሆንም እስከ መጪው አርብ ማለትም ሰኔ 3 ድረስ ማስገባት እንደምትሉ ለማሳወቅ እንወዳለን። ለተጨማሪ መረጃ 0953458292 401 views19:28