Get Mystery Box with random crypto!

ሐጅ ላይ ላልሆናችሁ የአላህ ባሪያዎች ነገ ጁመዓ ዙል-ሂጃ 9 ስለሆነ መፆም እንዳንረሳ፡፡ የአላህ | ካሊድ ታረቀኝ(ye umi) official

ሐጅ ላይ ላልሆናችሁ የአላህ ባሪያዎች
ነገ ጁመዓ ዙል-ሂጃ 9 ስለሆነ መፆም እንዳንረሳ፡፡
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ያለፈውን አመት እና የመጪውን አመት ወንጀል ያስምራል” ብለዋል፡፡ ኢማሙ ሙስሊም 1162 ዘግበውታል

የአላህ ባሪያዎች ሆይ! አላህ ለእኛ ለማዘን ብዙ ሰበቦችን አስቀምጦልናልና፡፡ እኛም አውቀንበት፡፡ ነገ ጁመዓ 9ኛው የዙል ሒጃ ቀን ስለሆነ፡ በመፆም በአላህ ፍቃድ የሁለት አመት ወንጀላችንን እናስምር፡፡ ላልሰሙ ሙስሊሞች ሁሉ አድርሱት፡፡ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ወደ መልካም ያመላከተ እራሱ እንደሰራው ነው” ብለዋል፡፡

@kalidoyeumi
الله اكبر الله اكبر الله اكبر لا اله الا الله الله اكبر الله اكبر ولله الحمد

الله اكبر الله اكبر الله اكبر لا اله الا الله الله اكبر الله اكبر ولله الحمد

الله اكبر الله اكبر الله اكبر لا اله الا الله الله اكبر الله اكبر ولله الحمد

الله اكبر الله اكبر الله اكبر لا اله الا الله الله اكبر الله اكبر ولله الحمد

الله اكبر الله اكبر الله اكبر لا اله الا الله الله اكبر الله اكبر ولله الحمد

@kalidoyeumi