አሰላሙአለይኩም ውድ የበይተል ማል ጀመዓ አባላቶች ከላይ የምትመለከቷቸው እናት እና ልጅ ወ/ሮ ሞሚና እና ህድጃ ይባላሉ 2 ቱም አሁን ላይ አስቸኳይ ህክምና ያስፈልጋቸዋል እናቲቱ እንደምትመለከቷት በደረሰባት የእሳት አደጋ አይኗ ቀዶ ጥገና መሰራት አለበት ለዚህም በቂ ገንዘብ ስለሌላቸው ቀዶ ጥገናውን ማድረግ አልተቻለም ስለዚህ እኛ ሊላህ ብለን የተቻለንን በማዋጣት እንድረስላት ። እንዲሁም የመጀመሪያ ልጇ የሆነችው ህድጃ 7 አመቷ ሲሆን አሁን ላይ ጀርባዴ ወይም ጀርባዋ በአይነ ምድር መውጫ ላይ እየመጣ እየተሰቃየች ትገኛለች አስቸኳይ የሆነ ህክምና ያስፈልጋታል ሁላችንም ለአላህ ብለን እንርዳቸው በአካል ለማታገኙን አካውንት ቁጥር-------------------#1000 31 706 2021 በይተል ማል አቅም ያለን የአቅማችን አቅም ከሌለን ደግሞ አቅም ላላቸው shear እያደረግን የአንድን ቤተሰብ ሂወት እንታደግ ፋታ እማይሰጠው ህመም ነው ሁላችንም እንደ ቤተሰባችን አካል አይተን ልናዝን እና ልንራራ ይገባል ይህንን ጉዳይ የያዘው በይተል ማልን ቆም ብለን ምላሽ እንስጠው እኛን ማግኘት ለምትፈልጉ @beytelmal2 @AmuAmi 𝕤𝕙𝕒𝕣𝕖 & 𝕛𝕠𝕚𝕟 𝕦𝕤! @imamuabuhanifa @imamuabuhanifa @imamuabuhanifa 1.0K views𝕒𝕞𝕦-𝕒𝕞𝕚𝕚, 18:55