Get Mystery Box with random crypto!

ዮሐንስ ባለ ራዕይ

የቴሌግራም ቻናል አርማ hawaryawyohanis — ዮሐንስ ባለ ራዕይ
የቴሌግራም ቻናል አርማ hawaryawyohanis — ዮሐንስ ባለ ራዕይ
የሰርጥ አድራሻ: @hawaryawyohanis
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 635

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 9

2022-07-06 21:52:02

142 views18:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-06 07:16:40

137 views04:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 20:04:07

142 views17:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-04 19:36:45

158 views16:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-04 03:58:21

180 views00:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-04 01:22:38

160 views22:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-10 23:31:18
ጋሽ ግርማ ከበደ ልክ የዛሬ ሃያ ዓመት ገደማ ያረፈ ታላቅ መምህር ነበረ:: ሲያስተምር እኔ ባልደርስበትም በእርሱ የተማሩ መምህራን ግን እኔን አስተምረውኝ ነበርና ስለዚህ ታላቅ መንፈሳዊ ሰው ብዙ ሰምቼአለሁ::

ከሁሉም ከልቤ የቀረው ግን ጋብቻውን ሊፈጽም ሲል ያደረገው ነው:: የሰርጉን ወረቀት ለታዳሚዎቹ ሲበትን ለአቶ እገሌ እገሌ ብሎ ይጽፍና ከ ጋር ብሎ እንደሚጽፍ የታወቀ ነው:: እርሱ ግን ለመጀመሪያ የጻፈለት ተጠሪ ልዩ ነበር::
ለጌታዬ ለአምላኬ ለመድኃኒቴ ኢየሱስ ክርስቶስ

ከእናትህ ከድንግል ማርያም ጋር እና ከመላእክትህ ጋር በሰርጋችን ላይ እንድትገኝልን በማክበር ጠርተንሃል የሚል ነበር:: ይህንን ጥሪም በመንበሩ ፊት እንዲያስቀምጡለት ለካህናት ሠጣቸው::

ይህንን የመምህሩን ነገር የሰማ አንድ ወንድም ሃሳቡን ወደ መዝሙር ቀይሮ እንዲህ ብሎ ግጥም አደረገው::

በሰርጋችን ዕለት እንድትባርከን
ጌታ ጠርተንሃል በእምነት ሆነን
ከእናትህ ጋራ ከእመቤታችን
ከመላእክትህ ጋር ና በሰርጋችን
ከሐዋርያት ጋር ና በሰርጋችን

በገሊላ መንደር እንደተገኘህ
ና በእኛ ድንኳንም ጌታ ስንጠራህ
የጥሪ ወረቀት ልከናል እንዳትቀር
አንተ ነህ ክብራችን የቤታችን ፍቅር

በነገው ዕለት እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ባሳደገችኝ ደብር በአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ጋብቻችንን እንፈጽማለን:: እኔ የጋሽ ግርማ ከበደ ዓይነት ሕይወት ቅድስና ባይኖረኝም እሱ ያገለገላት ቤተ ክርስቲያን ልጅ እንደመሆኔ እርሱ የጠራውን መሐሪ አምላክ ጠርቼአለሁ:: አምላክና ሰው በሆድዋ ውስጥ የተሞሸሩባት ወላዲተ አምላክ ወደ እኔ ብትመጣ ከቃና በላይ ብዙ የጎደለ ነገር ታገኛለችና እርስዋም አደራ ብያለሁ::
380 views20:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-24 11:17:20

521 views08:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-23 20:33:08

509 views17:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-20 17:44:22

622 views14:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ