ኤሌክትሪሽያን #minaye_plc #low_and_medium_skilled_worker #Addis_Ababa ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ተቋም በጠቅላላ መካኒክና ኤሌክትሪሽያን ዲፕሎማ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር ዝርዝር ተግባራት - የኤሌክትሪክ ኃይል ክትትልና ጥገና ዕቅድና የሥራ ፕሮግራም በማዘጋጀት የቴክኒክ ዋና ክፍል ኃላፊውን ያግዛል - በማንኛውም ሰዓት የኤሌክትሪክ ብልሽት ወይም የኃይል መቋረጥ ሲያጋጥም በፍጥነት ይጠግናል፣ ያስተካክላል - ለጥገና ሥራ የፈጀውን የሥራ ሰዓትና ማቴሪያል በወቅቱ ተመዝግቦ መተላለፉን ያረጋግጣል Quanitity Required: 2 Minimum Years Of Experience: #2_years Deadline: June 25, 2024 How To Apply: አመልካቾች የትምህርት፣ ሥራ ልምድ ደብዳቤ የማይመለስ ኮፒ በድርጅቱ ኢ-ሜይል: hrminaye@gmail.com መላክ ትችላላቹ ። ለበለጠ መረጃ ስልክ +251113728667/ +251113728668/ +251113728669 @hahujobs | @hahujobs_bot 19.8K viewsHahuJobs, edited 10:36