(የማቴዎስ ወንጌል ምዕ. 19) ---------- 23፤ ኢየሱስም ለደቀ መዛሙርቱ። እውነት እላችኋለሁ፥ ለባለጠጋ ወደ መንግሥተ ሰማያት መግባት ጭንቅ ነው። 24፤ ዳግመኛም እላችኋለሁ፥ ባለጠጋ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ከሚገባ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ቢገባ ይቀላል አለ። https://t.me/Goodnessprevails_ETH https://www.facebook.com/Goodnessprevails.ETH https://vm.tiktok.com/ZMLv338SY/ “በልቤ ደስታን ጨመርህ፤ ከስንዴ ፍሬና ከወይን ከዘይትም ይልቅ በዛ።” — መዝሙር 4፥7 21 viewsaⷶsᷤhͪuͧ yꙷeͤ kᷜuͧlᷝnᷡiͥ, edited 04:24