Get Mystery Box with random crypto!

በራያ ጉዳይ የፌደራል መንግስትና የትግራይ ክልል መንግስት ውይይት እያደረጉ መሆኑን ዋዜማ ዘግባለች | ግዮን-አማራ

በራያ ጉዳይ የፌደራል መንግስትና የትግራይ ክልል መንግስት ውይይት እያደረጉ መሆኑን ዋዜማ ዘግባለች። የአማራ ክልል መንግስት ደግሞ በኃይል ተወረርኩ እያለ ይደነፋል። የሆነው ሁሉ ታስቦበትና ተስማምተው ያደረጉት እንጂ ህወሃት በኃይል ያደረገው ነገር ምንም የለም።

ሙሉ ዝርዝሩን ያንብቡት- https://tinyurl.com/49y2694b

ለትኩስ መረጃዎችን የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!
https://t.me/Gionamhara