እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን
እግዚአብሔር አምላክ ቢወድ እና ቢፈቅድ የፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት "ዋይ ዜማ" የተሰኘ የመዝሙራት ስብስብ መጽሐፍ እሑድ ሰኔ 12/2014 ዓ/ም ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ ያስመርቃል።
በዕለቱም :- ትምህርተ ወንጌል
:- መዝሙራዊ ጭውውት
:- ኅብረ ዝማሬ
:- የመጽሐፍ ዳሰሳ እና ሌሎችም
ልዩ ልዩ መርሃ ግብራት ይካሔዳሉ።
ሁላችሁም በመገኘት የደስታችን ተካፋይ እንድትሆኑ ጥሪ እናቀርባለን።
ቀን :- እሑድ ሰኔ 12/2014
ሰዓት :- ከምሽቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ :- በሰንበት ትምህርት ቤታችን አዳራሽ
አዘጋጅ:- የፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት መዝሙር ክፍል
" ዋይ ዜማ "