Get Mystery Box with random crypto!

=>አምላከ ጻድቃን ቅዱሳን ከነደደ እሳት: ከዲያብሎስ ክፋትም ይሰውረን:: ከበረከታቸውም ይክፈለን: | የደብረ ዘይት ደብረ መዊዕ ቅዱስ ሚካኤል ወ ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል ፈለገ ጥበብ ሰንበት ት/ቤት መዝሙር እና ኪነ-ጥበብ ክፍል(የፈ/ጥ/ሰ/ት/ቤት ደብረ ዘይት)

=>አምላከ ጻድቃን ቅዱሳን ከነደደ እሳት: ከዲያብሎስ ክፋትም ይሰውረን:: ከበረከታቸውም ይክፈለን::=>ታሕሳስ 2 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱሳን ሠለስቱ ደቂቅ (አናንያ: አዛርያ: ሚሳኤል)
2.አባ ሖር ጻድቅ
3.ቅዱስ አውካቲዎስ ሰማዕት
4.አባ አንበስ ሰማዕት
5.7,033 ሰማዕታት (የቅዱስ ፋሲለደስማሕበር)
6.ቅዱስ ናትናኤል መነኮስ

=>ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ ታዴዎስ ሐዋርያ (ከ12ቱ ሐዋርያት)
2.ቅዱስ ኢዮብ ጻድቅ ተአጋሲ
3.ቅዱስ አቤል ጻድቅ
4.ቅዱስ አባ ዻውሊ ገዳማዊ (ታላቁ)
5.ቅዱስ ዮሐንስ ነቢይ (መጥምቀ መለኮት)
6.ሊቁ አባ ሕርያቆስ
7.ቅዱስ ሳዊሮስ ዘአንጾኪያ

=>+"+ ናቡከደነፆርም መልሶ:- 'መልአኩን የላከ: ከአምላካቸውም በቀር ማንንም አምላክ እንዳያመልኩ: ለእርሱም እንዳይሰግዱ ሰውነታቸውን አሳልፈው የሰጡትን: የንጉሡንም ቃል የተላለፉትን: በእርሱ የታመኑትን ባርያዎቹን ያዳነ: የሲድራቅና የሚሳቅ የአብደናጎም አምላክ ይባረክ::' +"+ (ዳን. 3:28)

✞✞✞ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ✞✞✞