ከኦሮሚያ ክልል የተውጣጡ የሀይማኖት አባቶች ከ10 ሺህ ኩንታል በላይ የምግብ ርዳታ መቐለ አደረሱ። #FastMereja የሀይማኖት አባቶች፣ አባገዳ፣ ሃዳ ስንቄ እና የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በህዝቦች መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከርና ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን 10 ሺህ ኩንታል ሩዝ ይዘው ነው መቐለ የሄዱት። @fastmereja 4.8K views09:35