የሶደሬ አንቀጸ ሰላም መድኃኔዓለም ገዳም ማንነታቸው ባልታወቁ የታጠቁ ኃይሎች ከፍተኛ ጥቃት ተፈፀመበት
በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ከአዳማ/ናዝሬት ከተማ በ25 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ረጅም ዘመን ያስቆጠረው ጥንታዊው የሶደሬ አንቀጸ ሰላም መድኃኔዓለም ገዳም ማንነታቸው ባልታወቁ የታጠቁ ኃይሎች ሚያዚያ 10 ቀን 2015 ዓ.ም ከምሽቱ 4 ሰዓት ከፍተኛ ጥቃት እንደተፈጸመበት ገልጾ ዝርዝር መረጃውን እንደደረሰን እናቀርባለን ሲል የሀገረ ስብከቱ ህዝብ ግንኙነት ዘግቧል።
ተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከል
@fastmereja