Get Mystery Box with random crypto!

በታላቁ ቤተመንግስት እነማን ተሸለሙ ዝርዝር መረጃ 1. አትሌት ሰለሞን ባረጋ በ10ሺ ሜትር ወርቅ | FastMereja.com

በታላቁ ቤተመንግስት እነማን ተሸለሙ ዝርዝር መረጃ

1. አትሌት ሰለሞን ባረጋ በ10ሺ ሜትር ወርቅ 2.8 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ መኪና እና 50 ግራም የወርቅ ኒሻን ተበርክቶለታ ።

2. አትሌት ለሜቻ ግርማ በ3 ሺ ሜትር መሰናክል የብር ሜዳሊያ የ1.5 ሚሊዮን ብር ሽልማት

3 . አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ በ5 ሺህ ሜትር የነሐስ ሜዳሊያ የ1 ሚሊዮን ብር

4. አትሌት ለተሰንበት ግደይ 10 ሺ ሜትር የነሐስ ሜዳሊያ የ1 ሚሊዮን ብር እንዲሁም ፤

5. አትሌት ጌትነት ዋለ በ3000 ሜ.መሰናክል ዲፕሎማ 200 ሺህ ብር

6. አትሌት በሪሁ አረጋዊ በ10 ሺ ሜትር ዲፕሎማ 200 ሺህ ብር

7. አትሌት መቅደስ አበበ 3000 ሜ.መሰናክል ዲፕሎማ 200 ሺህ ብር

8. አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ በ1500 ሜትር ዲፕሎማ 200 ሺህ ብር

9. አትሌት ሮዛ ደረጄ በማራቶን ዲፕሎማ 200 ሺህ ብር

10 . አትሌት እጅጋየሁ ታዬ በ5 ሺ ሜትር ዲፕሎማ 150 ሺህ ብር

11. አትሌት ሰንበሬ ተፈሪ በ5 ሺ ሜትር ዲፕሎማ 150 ሺህ ብር

12. አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ በ10 ሺ ሜትር ዲፕሎማ 150 ሺህ ብር

13. አትሌት ሀብታም አለሙ በ800 ሜትር ዲፕሎማ 150 ሺህ ብር

14. አትሌት ዘርፌ ወንድማገኝ 3000ሜ.መሰናክል ዲፕሎማ 150 ሺህ ብር

15. አትሌት ሰለሞን ቱፋ በወርልድ ቴኳንዶ በ58 ኪሎ ግራም ዲፕሎማ 150 ሺህ ብር

ለአሠልጣኞች

1. ነሐስ ላስገኘ ም/አሰልጣኝ ንጋቱ ወርቁ 70 ሺህ ብር
2.ነሐስ ላስገኘ ም/አሰልጣኝ ኢሳ ሼቦ 70 ሺህ ብር
3. ነሐስ ላስገኘ ዋና አሰልጣኝ ህሉፍ ይህደጎ 100 ሺህ ብር

4. ብር ሜዳሊያ ላስገኘ ም/አሰልጣኝ ኢብራሂም ዳኜ 100 ሺህ ብር

5.ነሐስ ላስገኘ ዋና አሰልጣኝ ሀይሌ እያሱ 100 ሺህ ብር

6. ብር ሜዳሊያ ዋና አሰልጣኝ ተሾመ ከበደ 200 ሺህ ብር

7. ወርቅ ላስገኘ ም/አሰልጣኝ ኮ/ር ቶሌራ ዲንቃ 200 ሺህ ብር

8. ወርቅ ላስገኘ ዋና አሰልጣኝ ሁሴን ሼቦ 300 ሺህ ብር ሽልማት ተበርክቷል ።

ለተሳታፊ አትሌቶች ለእያንዳንዳቸው የ50 ሺህ ብር ሽልማት ተበርክቷል

በቶኪዮ ኦሎምፒክ በእግር ኳስ ዳኝነት የተሳተፈው ኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተሰማ ልዩ ተሸላሚ በመሆን 100 ሺህ ብር ተበርክቶለታል ።
@fastmereja