የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አለባቸው አሞኜ በዛሬው ዕለት በቢሮ ስራ ላይ እያሉ ከአንድ ተገልጋይ በደረሰባቸው ጥቃት ህይወታቸው አልፏል። ጥቃት ያደረሰው ተጠርጣሪ በህግ ቁጥጥር ስር የዋለ ሲሆን ተገቢውን ሂደት ተከትሎ ተጠያቂነት የማስፈን ስራ የሚሰራ ይሆናል ሲል የክፍለ ከተማው ኮሙኒኬሽን ዘግበዋል። @fastmereja 3.7K views11:54