ብርሃን ባንክ ለዋና መሥሪያቤቱ የሚያሰራው 51 ወለሎች ያሉት ህንፃ ዲዛይን ይፋ ተደረገ
ባንኩ በሰንጋ ተራ አካባቢ በተረከበው 5 ሺ 400 ካሬ ሜትር መሬት ላይ ለሚያስገነባው ህንፃ MAE ኮንሰልቲንግ ኤንድ ኢንጂነርስ በተባለው ድርጅት የቀረበው ዲዛይን አሸናፊ ሆኖ ተመርጧል።
በተመረጠው ዲዛይን መሠረት የሚገነባው የባንኩ ዋና መሥሪያቤት ህንፃ ከ 51 በላይ ወለሎች እንደሚኖሩት ሪፖርተር ነው የዘገበው።
@fastmereja