Get Mystery Box with random crypto!

በሜክሲኮ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዚዳንት ተመረጡ አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) | FBC (Fana Broadcasting Corporate)

በሜክሲኮ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዚዳንት ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ክላውዲያ ሺንባም በሀገሪቱ ታሪክ ከፍተኛ ድምጽ በማሸነፍ የሜክሲኮ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዚዳንት ሆነው ተመርጠዋል። ክላውዲያ ሺንባም በፈረንጆቹ ጥቅምት 1 ቀን 2024 ላይ ፕሬዚዳንት አንድሬስ ማኑኤል ሎፔዝ ኦብራዶርን ይተካሉ ተብሏል። የቀድሞ የኢነርጂ ሳይንቲስት ሺንባም በሎፔዝ ኦብራዶር የተሰሩትን ስራዎች እንደሚያስቀጥሉ ቃል ገብተዋል እንደ ቢቢሲ ዘገባ። ይህን ተከትሎ ባደረጉት…

https://www.fanabc.com/archives/248391