ፍቅር ሲመዘን የሰዉ ልጅ ህይወት ዋና ክፍል ፍቅር ነው ሰዉን በአምሳሉ የፈጠረዉ እግዚአብሔርም ፍቅር ስለሆነ፤ በምድር ላይ እንድንማረው የተፈለገው፣ ከሁሉ የሚበልጠውን ፍቅርን ነዉ :: ስለሆነም ፍቅር ጌታ ,ለሰጠን ትእዛዛቶች ሁሉ መሰረት በመሆኑ