#ለደሴ_ከተማ_ሙስሊም_ማህበረሰብ በሙሉ እነሆ የ2014 የት/ት ዘመንን መጠናቀቅ ምክናያት በማድረግ የእረፍት ጊዜዎን ተጠቅመውበትና የዲንን እውቀቶዎን እንዲያዳብሩ ሰፋ ያሉ እድሎችን አመቻችተንለወታል ከእርሰዎ የሚጠበቀው ቦታው ሳይሞላ ፈጥነው መመዝገብ ብቻ ነው ኮርሱ ትናንት ሰኞ ተጀምሯል ፈጥነው ይመዝገቡ! #የምንሰጣቸው_የእውቀት_ዘርፎች 1 ቁርአን በነዞር 2 ዒልመ አት_ተጅዊይድ 3 ፊቂህ ( ሰፊና……) 4ተውሂድ ( አቂደቱ አጥ_ጦሀውያ) እንዲሁም የአርበኛ ቋንቋ ት/ት ስልጠና ይሰጣል። በከተማችን ሴንተር የሚባሉ ቦታዎች ላይ ኮርሱ ስለሚሰጥ የቦታ እርቀት እንዳያሳስብዎ ኮርሱ ( ደውራው ) ፆታ አይገድብም ወንዶችንም ሴቶችንም ያሳትፋል #ቂርአት_የሚሰጥባቸው_ቦታዎች #1 ቧ/ውሀ አባጌታው መስጅድ መድረሳው ጋ #2 ሸዋበር መድረሳ ( በህባዊ ኢስላም ት/ቤት ግቢ ውስጥ) #3 ሰኞ ገበያ መስጅድ መድረሳው ጋ #4 ገራዶ መዲና መስጂድ https://t.me/dewura 0939557676 ይደውሉ 140 views04:16