ጉዳፍ ፀጋይ አንደኛ ሆና አጠናቃለች።
በሶስተኛው ምድብ የማጣሪያ ውድድር ፤ ጉዳፍ ፀጋይ አንደኛ ደረጃ ይዛ በበላይነት አጠናቃለች።
ወደ ግማሽ ፍፃሜ ውድድር አልፋለች።
በ1,500 ሜትር የማጣሪያ ውድድር ሁሉም ሴት አትሌቶቻችን ፦
ጉዳፍ ፀጋይ
ፍሬወይኒ ኃይሉ
ሂሩት መሸሻ በድንቅ ብቃት ወደ ግማሽ ፍፃሜው አልፈዋል።
ነገ ለሊት 11:05 ላይ #የግማሽ_ፍፃሜ ውድድር ይካሄዳል።
እንኳን ደስ አለን !
ቲክቫህ ስፖርት : https://t.me/+VvwzStMNcNHmhK0x
@tikvahethiopia @tikvahethsport