2022-06-17 19:43:36
አዲስ አባባ ለምትኖሩ እህቶቻችን ጥሩ አጋጣሚ ነው ብየ ስላሰብኩ
#በነፃ_የሴቶች_ፀጉር_ስራ_መሰልጠን_ለምፈልጉ_የተሰጠ_ዕድል
ድርጅታችን አስካል ከሚመለከታቸው የመንግስትና የግል ተቋማት ጋር ባደረግነው ስምምነት መሰረት በዚህ በክረምት ወቅት አንጋፋ በሆኑት #በሔዋን እና #በሔለን የፀጉርና የፋሽን ት/ቤት #የሶስት ወራት ነፃ ስልጠና #ለሴቶች_ብቻ እንዲሰጣችው ስምምነት ላይ ደርሰናል።
ማንኛዋም ሴት መማር ትችላለች፤ መስፈርትም የለውም
በቅርቡ ከአረብ ሀገር ተመላሽ ከሆንሽና ስራ ፈተሽ ቤት ቁጭ ካልሽ ቅድሚያ ላንቺ እንሰጣለን።
መማሪያ ካምፓሶች በመገናኛ እና በሜክሲኮ ስለሆኑ የሚቀርብሽን ራስሽ መምረጥ ትቺያለሽ
ትምህርቱ የሚጀመረው #ሰኔ_20 ነው።
ምዝገባው እስከ #ረቡዕ_ሰኔ_15
መመዝገብ ከፈለግሽ ሙሉ ስም፣ስልክና የሚቀርብሽን ካምፓስ በማካተት እዚች ሊንክ ላይ @AaSsCcAaL ፃፊልን
ስልጠናውን ስትጨርሺ ተቀጥረሽ ወይም ደግሞ አቅሙ ካለሽ በግልሽ ከፍተሽ መስራት የምትችዪው ሙያ ስለሆነ ዕድሉን ተጠቀሚበት።
ባይተርፈንም ያለንን እናካፍላለን !!
#አስካል_በጎ_አድራጎት_ማህበር_ነን
ለእርስዎ ባይጠቅምዎ ሌሎችን
ሊጠቅም ስለሚችል ሼር በማድረግ ሌሎችን ይጥቀሙ
መረጃወችን፣የተለያዪ ምክር ነክ ሀሳቦችን፣መልካም አጋጣሚወችን፣የታዋቂ ሰወች ተሞክሮና የስኬት መንገዶችን ለማንበብና ግንዛቤ ለማግኘት
@Ethiovolunters ን ጆይን በማድረግ ይከታተሉ ሸር በመቀድረግም ተደራሽነቱን የቀጋሩ።
ሰላም ለሁሉም ሰላም ለፍጥረታት ሁሉ ይሁን።
2.4K viewsTeshome wale ⓉⓄ , edited 16:43