BREAKING ...... አሰልጣኝ ውበቱ አባተ እና ኢትዮጲያ ቡና እያደረጉት የነበረው የአሰልጣኝነት ድርድር ያለ ስምምነት እንደተለያዩ እየተነገረ ይገኛል! ☞አዲስ የሚፈጠር ነገር ከሌለ በስተቀር ከኢትዮጲያ ቡና ጋር እንዳልተስማሙ ታውቋል! አሰልጣኙ ስሙ በስፋትም ከመቻል እና ፋሲል ጋር እየተነሳ ይገኛል! ወደየትኛው ክለብ ያመራ ይሆን! @Ethiopian_Coffee_Sc @Ethiopian_Coffee_Sc 3.9K views07:50