የሰዓት ማሻሻያ ተደርጓል! በቀጣይ የሊጉ 27ተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና ከ ኢትዮጵያ መድን ጋር የፊታችን ቅዳሜ በ7 ሰዐት በሀዋሳ ስታድየም የሚገናኙ ይሆናል። @Ethiopian_Coffee_Sc @Ethiopian_Coffee_Sc 4.3K viewsedited 09:02