ለገጣፎ ለገዳዲ ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ወርዷል! ዘንድሮ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የተሳተፈው ለገጣፎ ለገዳዲ 5 ጨዋታዎች እየቀሩት ከዋናው የሀገሪቱ የሊግ እርከን ውድድር መውረዱ ተረጋግጧል። @Ethiopian_Coffee_Sc @Ethiopian_Coffee_Sc 1.7K viewsedited 16:57