የጨዋታ ቀን የድል ቀን ቤትኪንግ የኢትዮጲያ ፕሪምየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ጨዋታ ዛሬ 01/09/2015 ኢትዮጲያ ቡና ከ ባህርዳር ከነማ 09:00 ሰዐት ሀዋሳ ስታድየም ጨዋታው ከ09:00 ሰዐት ጀምሮ በቀጥታ በቻናላችን ይተላለፋል! የጨዋታው ውጤት ግምታችሁን ከታች ባለው ሀሳብ መስጫ አስቀምጡልን ! ድል ለተወዳጁ ክለባችን ቡንዬ @Ethiopian_Coffee_Sc @Ethiopian_Coffee_Sc 2.0K views05:45