የጨዋታ ቀን የድል ቀን ቤትኪንግ የኢትዮጲያ ፕሪምየር ሊግ 19ተኛ ሳምንት ጨዋታ ዛሬ 05/08/2015 ኢትዮጲያ ቡና ከ ሲዳማ ቡና 12:00 ሰዐት አዳማ ሳ/ዩ ስታድየም ጨዋታው ከ12:00 ሰዐት ጀምሮ በቀጥታ በቻናላችን ይተላለፋል! የጨዋታው ውጤት ግምታችሁን ከታች ባለው ሀሳብ መስጫ አስቀምጡልን ! ድል ለተወዳጁ ክለባችን ቡንዬ @Ethiopian_Coffee_Sc @Ethiopian_Coffee_Sc 2.9K views05:49