#Somalia #USA አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሐመድ ፤ የአሜሪካን ጦር ወደ ሶማሊያ መልሶ ለማሰማራት የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ያሳለፉትን ውሳኔ በደስታ ተቀብለዋል። ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ሀሩን ማሩፍ (ቪኦኤ) 52 views16:42