Get Mystery Box with random crypto!

RIP === ባለፈው ሳምንት የኢትዮጵያ አየር ሃይል ቀንድቦ ከጣለው የግብጽ አውሮፕላን ውስጥ ኢትዮ | Ethiomedia

RIP
===
ባለፈው ሳምንት የኢትዮጵያ አየር ሃይል ቀንድቦ ከጣለው የግብጽ አውሮፕላን ውስጥ ኢትዮጵያውያን ( የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የቀድሞ ከፍተኛ አመራሮች የነበሩ እና በስራ አጋጣሚ ወደ ትግራይ ልዩ ሃይል ተዛውረው መከላከያን ለመውጋት የወሰኑ ) እንዳሉበት እየተሰማ ነው።

መቼም አየርሃይል ታሪካዊ ጠላታችን የሆነችውን የግብጽን አውሮፕላን ሲመታ ውስጡ የትግራይ ጀነራሎች ይኖራሉ ብሎ አልገመተም ነበር። ከግብጽ ጋር የሚሰራ ኢትዮጵያዊ ይኖራል ብሎ ማን ይገምታል?!

ለሟች ቤተሰቦች መጽናናትን እመኛለሁ!!
=============

ለቪድዮ ይህንን http://bit.ly/ethiomedia1

ለቴሌግራም ይህንን https://t.me/ethiomedia2