Get Mystery Box with random crypto!

የወንጀል ድርጊቱ ከምሽቱ 5፡00 ሰዓት ላይ የተፈፀመ ከሆነ በሌሊት የተፈጸመ ባለመሆኑ በወ/ህ/ቁ | Lawyer_Henok Taye⚖️Ethio Law🥇ኢትዮ ሕግ

የወንጀል ድርጊቱ ከምሽቱ 5፡00 ሰዓት ላይ የተፈፀመ ከሆነ በሌሊት የተፈጸመ ባለመሆኑ በወ/ህ/ቁ 84(1)(ሐ) መሰረት ቅጣት ማክበጃ ምክንያት ሊሆን አይገባም።
(ሰ/መ/ቁጥር 220926) ሚያዚያ 25 ቀን 2014ዓ/ም የተወሰነ።
ጥያቄ
1. ለመሆኑ ሌሊት ለማለት ስንት ሰዓት መሆን አለበት?
2. አንድ ወንጀል በቡድን ተፈፀመ የሚባለዉ መቼ ነው?
t.me/ethiolawtips