የደረሰብህን መከራ መቀየር ከፈለግክ ቅድሚያ ያለህበትን ወንጀል ቀይር" ኢብኑል ጀውዚይ(ረ.ዐ) ____ "ምናልባት እኮ አንተ በተኛህበት ካገዝከው ደሀ:ተርቦ ካበላኸው:አዝኖ ካስደሰትከው:ፈገግ ካልክለት መንገደኛ:ወይ ችግሩን ካቃለልክለት ችግረኛ ብዙ ፀሎቶች!የሰማይን በር እያንኳኩልህ ይሆናል" ኢብኑል ቀዪም(ረ.ዐ) _ "አደራችሁን ውሀ በማጠጣት ላይ በርቱ:አላህ እኮ ውሻን ውሃ ያጠጣ ሰው ወንጀል እንኳን ምሯል!እና ሙእሚንን ያጠጣ ሰው እንዴት አይምረው! ኢማም አል ሻፊዒይ(ረ.ዐ) ____ የትኛዋ ስራ ጀነት እንደምታስገባህ አታውቅምና:ምንም ትንሽ ቢመስልህም እንኳን መልካምን ስራ ተግብር! ★★★ 707 viewsdi am sh ab Ma ba ek fe ze, 20:11