Get Mystery Box with random crypto!

ከ10 ሺህ በላይ የቴክኒክና ሙያ ሰልጣኞች የምረቃ ስነ-ስርዓት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። | ኢትዮ ዩኒቨርስቲ መረጃ

ከ10 ሺህ በላይ የቴክኒክና ሙያ ሰልጣኞች የምረቃ ስነ-ስርዓት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።

በአዲስ አበባ በሚገኙ 14 የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማት ትምህርታቸውን የተከታተሉ 10 ሺህ 120 የቴክኒክና ሙያ ሰልጣኞች የምረቃ ስነ-ስርዓት በሚሌኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ነው።

ተመራቂዎቹ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቴክኒክና ሙያ ስልጠናና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ስር በሚገኙ 6 የፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጆች እና 8 ኮሌጆች በተለያዩ የሙያ ዘርፎች የሰለጠኑ ናቸው።

ተመራቂዎቹ በቴክኒክና ሙያ ዘርፎች ከደረጃ 2 እስከ ደረጃ 5 የተለያዩ ስልጠናዎች መውሰዳቸው የኢፕድ ዘገባ ያመለክታል።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
Join &
|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info