#DebreTaborUniversity ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የነባር እና አዲስ ገቢ የ2014 ዓ.ም #የክረምት መርሃ ግብር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 20 እስከ 22/2014 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል። ጥሪው ለመጀመሪያ ዲግሪ፣ ለሁለተኛ ዲግሪ እና ለPHDT የክረምት ተማሪዎች የተደረገ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። ( ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል። ) ━━━━━━━━━━━━━━━━━ Join & |||_Support us @ethio_university_info @ethio_university_info 787 views Muhaba Mass , 05:21