የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የምሽት ግቢ መግቢያ ሰዓት ወደ 1:00 ተቀይሯል እንደሚታወቀው በቅርቡ የምሽት የበር መግቢያ ሰዓት ወደ 2:00 መሸሻሉ ይታወቃል።ይሁንና አሁን ባለው ወቅታዊ አለመረጋጋት ምክንያት ለተማሪዎቻችን ደህንነት ሲባል የበር መግቢያ ሰዓት ለጊዜው ወደ 1:00 የተቀየረ መሆኑን ከዩንቨርሲቲው የተማሪዎች ህብረት ገፅ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። #ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ #share #share @ethio_schools @ethio_schools @ethio_schools 928 views12:28