Get Mystery Box with random crypto!

ትንቢተ ኢሳይያስ 49

የቴሌግራም ቻናል አርማ esayyas49 — ትንቢተ ኢሳይያስ 49
የቴሌግራም ቻናል አርማ esayyas49 — ትንቢተ ኢሳይያስ 49
የሰርጥ አድራሻ: @esayyas49
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 447

Ratings & Reviews

4.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

3

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2023-06-04 08:52:57
142 views05:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-03 22:58:49 ከፈጣሪ በትክክል የምታገናኝ እምነት ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ነበረች እሷንም ከምድረ ገጽ አጥፍተው ጨርሰዋል፡፡በጣም በጥቂቱ ያለችው እዚሁ አገራችን ኢትዮጵያ ሲሆን እሷም እንደተቋም እንዳትቆም የዓለማችን ሃያል የዲያብሎስ እምነቶች ውስጧ ወኪሎቻቸውን ሰግስገው ቅባት ፤ጸጋ ተሃድሶ እያሉ ሽባ አድርገዋታል፡፡እግዚአብሔርም እምነቷን ከጠፉ አገልጋዮች አንስቶ በምዕመኑ ልብ ላይ ተክሏታል፡፡
ኢትዮጵያ፡የዓለም ብርሃን ኢትዮጵያ የዓለሙ፡ገዢ መልእክት 8 ገጽ 19
315 views19:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-03 22:39:54
"በፓትርያርክ አቡነ ማትያስ የምትመራው ቤተክርስትያናችን፤ ሲኖዶስ፤ የዋናውም የየክልሉም የጠቅላይ ቤተክህነቱ መዋቅር ከፓትርያርኩ ጀምሮ እስከ አጥቢያ ያሉ አገልጋዮች፤ ካህናት ዲያቆናት ጳጳሳት ሰባኪዎች መምህራን ዘማሪዎች ሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች አስተማሪዎች ወዘተ በተመዘናችሁበት መሰረት የተወሰነላችሁን እጣችሁን ታገኛላችሁ። ይህ ደብዳቤ እናንተ ጋ ከደረሰ ጀምሮ በተከታታይ እርምጃው ይቀጥላል። መድኃኔዓለም አባታችን መድኃኒታችን ከእናታችን ከእናቱ ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ጋር ጎብኝተዋችኋል። ሥራችሁም መዝነው በጣት ከሚቆጠሩ በስተቀር ቀላችኋል። ፍርዳችሁን የታዘዘውን ሁሉ ለመተግበር ሊቀ-መላእክት ቅዱስ ሚካኤል፤ ሊቀ-መላእክት ቅዱስ ገብርኤል፤ ሊቀ-መላእክት ቅዱስ እሩፋኤል፤ ሊቀ-መላእክት ፋኑኤል በማይቆጠረው ሃይላቸውና ክብራቸው ውሳኔውን ለመተግበር ተነቃንቀዋል። ራሳችሁን አዘጋጁ የሚሰጥ ምንም ጊዜ የለም።"

ኢትዮጵያ የአለም ብርሃናዊ መንግሥት ደብዳቤ  ገጽ 5*
ተፃፈ ጥር7/2012ዓ.ም
91 views19:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-03 22:24:49
እነ ነውር ጌጡ

ዛሬም ህዝቡ ምን እየተሰራ እንደሆነ አይገባውም
በምን አይነት ቋንቋ እንናገር ጎበዝ

ቤተ ክርስቲያን ከመሰረቷ ከኢትዮጵያ ምድር ነቅለው ሲጥሏትና ሲያፈርሷት ዝም ብሎ አረብ አገር ሂጀ መሰረተ ድንጋይ ጣልኩ ቤተ ክርስቲያን ልሰራ ነው እያለ በታቦቱ ፊት እስላምን አቅርቦ ካባ ይሸላለምልኛ
77 views19:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-03 22:24:49
የድፍረት ጥግ
77 views19:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-03 11:04:11
«ትራንስፖርት ፍጹም ይበላሻል በየትኛውም አለም መኪና ፣ ባቡር፣ አውሮፕላን፣ መርከብ ሁሉም ለመገልገል ያስቸግራል አደጋቸውም የበዛ ይሆናል፡፡ ለምህረት ያልታደሉትን ለማጥፋት ሞት ሁሉንም መገልገያዎች ወደ መግደያነት ይለውጣቸዋል፡፡ »

► ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልእክት 3 ተፃፈ 19/07/2001 ዓ፡ም
458 views08:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-03 10:55:03 በሕንድ የባቡር አደጋ ከ280 በላይ ሰዎች ሞቱ!

በሕንድ ምሥራቃዊ ኦዲሻ ግዛት፣ ባላሶሬ በሚባል አውራጃ ሁለት በተለያየ መስመር የሚዘወሩ ባቡሮች ተላትመው 288 ተሳፋሪዎች ሲሞቱ 850 የሚሆኑት ቆስለዋል።አደጋውን ተከትሎ 200 አምቡላንሶች ወደ ስፍራው የተንቀሳቀሱ ሲሆን ከአደጋው የተረፉ ተሳፋሪዎች የከፋ ጉዳት የደረሰባቸውን ሌሎችን ለማዳን ሲረባረቡ ታይተዋል።

አደጋው የደረሰው ትናንት ዐርብ ሲሆን አንድ የመንገደኞች ባቡር መስመሩን ስቶ ከወጣ በኋላ በሌላ ከተቃራኒ አቅጣጫ እየከነፈ ይመጣ በነበረ ባቡር መገጨቱን ተከትሎ ነው በርካታ ሰዎች ሊጎዱ የቻሉት።

ይህ አደጋ በሕንድ በዚህ 21ኛው ክፍለ ዘመን ከደረሱ የባቡር አደጋዎች የከፋው ነው ተብሏል።የአካባቢው ባለሥልጣናት የሟቾች ቁጥር አሁን ካለበት በብዙ ሊያሻቅብ እንደሚችል ሰግተዋል።የሕንድ የባቡር አስተዳደር እንዳለው በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸው ኮሮማንዴል ኤክስፕረስ እና ሆውራሽ ሱፐርፋስት ኤክስፕረስ ባቡሮች ናቸው።
[BBC]
472 views07:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-06 12:13:13 በጋምቤላ ክልል ፤ በዲማ ወረዳና አጎራባች ወረዳዎች ከሚያዝያ 25 /2015 ዓ.ም ጀምሮ እየጣለ ባለው ሃይለኛ ዝናብ ምክንያት በተከሰተው ጎርፍ በሚሊየን የሚገመት ንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል።

የጎርፍ አደጋው እስካሁን ባለው መረጃ በወረዳው ከ70 በላይ መኖሪያ ቤቶች በውሃ ያጥለቀለቀ ሲሆን በሰብል ላይም ጉዳት አድርሷል።

ጎርፉ በዲማ ከተማ ወንዝ ዳር የነበረውን የከተማ ንፁህ መጠጥ ውሃ መሳቢያ ጀነሬተርና ፖምፕ ግንብ ቤቱን ጨምሮ በሚሊዮን በሚገመት ንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱን ታውቋል።

በዚህም ችግር ሳቢያ የከተማው ንፁህ መጠጥ ውሃ አገልግሎት መቆሙ ተነግሯል።

በተመሳሳይ በዲፕ (መርከስ) ቀበሌ የሚገኘው የእኩጉ ስደተኞች መጠለያ ጣብያና የአካባቢው ማህበረሰብ የንፁህ መጠጥ ውሃ አገልግሎት የሚሰጡ ሁለት መሳቢያ ጀነሬተሮች በጎርፍ መወሰዱ ታውቋል።

ከዚህ በተጨማሪም የአኮቦ ወንዝ እስከጫፉ ድረስ በመሙላቱ ዲማ ወረዳን ጨምሮ ሁለት አጎራባች ወረዳዎች የሚያገናኝ የአኮቦ ብረት ድልድይ ላይ ጉዳት ደርሷል።
22 views09:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-06 10:29:31 እውነት የምላችሁ ይህ ውሳኔና ትዕዛዝ አፈጻጸም ከወጣ
መመለሻ የሌለው፡ጥፋት እንደሚጀምር የሚረዳን ሁሉ እርግጠኛ እንዲሆን እንፈልጋለን፡፡
አዎ ደግሜ እላለሁ እርግጠኛ እንዲሆን እንፈልጋለን፡፡
ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልእክት 10 ገጽ 18
በቀን 14/5/2015 ለአዳም ዘር በሙሉ የተላለፈ ፡የውሳኔ እና ትእዛዝ የአፈጻጸም መልእክት፡
41 viewsedited  07:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-06 10:16:55
በደቡብ ወሎ ዞን በለገሂዳ በ02 አዋተል ቀበሌ ድንገት በጣለው በረዶ ዝናብ በሰብልና በመኖሪያ ቤቶች ላይ ጉዳት አደረሰ

ንሥር ብሮድካስት
ሚያዚያ 28/2015

በወረዳው በ02 አዋተል ቀበሌ በእለተ አርብ ሚያዚያ 27/2015 ዓ.ም ምሽት 12:45 ጀምሮ በተከታታ ለ30 ደቂቃ ያክል ድንገት በጣለው የበረዶክምር በሰብል በእንስሳትና በመኖሪያ ቤቶች ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል።

የ02 አዋተል ቀበሌ የግብርና ጽ/ቤት ሃላፊ ምሽት ላይ በቦታው ተገኝተው እንዳረጋገጡት ድንገት የጣለው የበረዶ ዝናብ በ6 ጎጦች ላይ ልዩ ቦታቸው ድባኖስ፣አመደጎራ፣ ውታላ፣ ሰራቤት፣ ከርከሮ፣ ከርበና በተባሉ አከባቢዎች የጣለው በረዶ 37.75 ሄ/ር በላይ የሚገመት መሬት ላይ በቆርቆሮ ቤት፣ በእንስሳትና በሰብል ላይ ጉዳት መድረሱን ገልጸዋል።

የጣለው የበረዶ ዝናብ በሰው ህይዎት ላይ ምንም አይነት የደረሰ ጉዳት የሌለ ሲሆን በገብስ፣የጓያና የሽንብራ ሰብሎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን ጠቁመዋል።
43 views07:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ