የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገራቀፍ ፈተና ከመስከረም 30 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ተገለጸ ።
የ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገራቀፍ ፈተና ከመስከረም 30 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡
ፈተናው ከመስከረም 30 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እንደሚሰጣ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጸዋል።