#ለ_ልበ_ቀናዎች_ብቻ በኖርንበት የእድሜ ቁጥር ልክ ክረምቶችን አስተናግደናል ሁሉም ክረምቶች የራሳቸውንማስታወሻ ሰተውን አልፈዋል:: በዚህኛው ክረምት ግን እኛ እራሳችን ለክረምቱ የማይረሳውን ማስታወሻ ሰተንው ይለፍ እስኪ :: አሀዱ ቁምነገር የበጎ አድራጎት ድርጅት መጪውን ክረምት ከወቅቱ መቀየር ጋር ተያይዞ የሚመጣ ወቅቱን የሚመስሉ እልፍ ችግሮችን ችግረኛ ወገኖቻችን በገፍ ያስተናግዳሉ:: ያለንበትን የ 2014 ዓ.ም ክረምት መግቢያ ምክንያት በማድረግ የዝናቡ ጊዜ ከፍቶ ሳይመጣ አረጋውያን እናት አባቶቻችንን ወለታ እንስራላቸው:: ኑ የወገኖቻችንን ቤቶች ከክረምቱ ዶፍ እና ጎርፍ እንታደግ:: በዚህ እንቅስቃሴ ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ ልበ ቀናዎች መሳተፍ የምትችሉባቸው መንገዶች * በገንዘብ * በዓይነት * በጉልበት * በእውቀት ... አድራሻ:- አዲሱ ገበያ ሸገር ግራንድ ሞል ቢሮ ቁጥር EF-49 0948000004 011 8 125111 @Fekrawi @Ahadukumneger @Enkopawiyan https://youtube.com/channel/UCxka5u6a9gTqzyfgL8fRJZQ 1.3K views10:26