ለዚህ ነበር? . (#ፈይሠል_አሚን) . የዘላለም ያህል ረዝሞ. . . ዘጠኝ ወር አግቶኝ፤ ዘንቶ ለመቀመጥ፣ መወለድ አጓጉቶኝ፤ ሆዷን እረግጣለሁ፣ እጋላበጣለሁ. . . "ውለጂኝ!" እላለሁ። . ማሕፀን ውስጥ አልቀረሁ፣ ተወለድኩ. . . ተሰወርኩ! . ደርሶ ተከፈተ፣የመዓሲያው በር፣ "ኑሮ" በሚሉት የብላሽ አጎበር፣ በከረፋው ቀንበር፣ ታስሬ ልሰበር፣ ሆዷን የረገጥኩት፣ለዚህች ሕይወት ነበር? . @elunacalligraphy 172 viewsedited 04:38