Get Mystery Box with random crypto!

Edris Zulbijadeyn

የቴሌግራም ቻናል አርማ edriszulbijadeyn — Edris Zulbijadeyn E
የቴሌግራም ቻናል አርማ edriszulbijadeyn — Edris Zulbijadeyn
የሰርጥ አድራሻ: @edriszulbijadeyn
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 279
የሰርጥ መግለጫ

بداية خير
بداية جديدة مع الله
بداية لا يأس فيها
بداية جميلة بأذن الله 🧡🤲🏻
هذي القناة صدقه جاريه ...

Ratings & Reviews

5.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 14

2022-06-26 23:14:58 ((وَإِن تَصۡبِرُواْ وَتَتَّقُواْ لَا يَضُرُّكُمۡ كَيۡدُهُمۡ شَيۡـًٔاۗ إِنَّ ٱللَّهَ بِمَا يَعۡمَلُونَ مُحِيطٞ))

سورة العمران (١٢٠)

ብትታገሱና ( አላህን ) ብትጠነቀቁ ሴራቸው ምንም አይጎዳችሁም፤ አላህ የሚሰሩትን ሁሉ የሚያካብብ ነው

ሱረቱ አል_ዒምራን
@edriszulbijadeyn
1.3K viewsᴇᴅƦɪS ɴᴀᴡҒᴀʟ, 20:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-22 21:41:41 سأل أعرابي ابن عباس رضي الله عنهما
من يحاسب الناس يوم القيامة؟
قال ابن عباس :الله
قال الأعرابي :نجونا ورب الكعبة
قال ابن عباس :كيف؟
قال: إن الكريم إذا قدر غفر

وَلَا يَظْلِمُ رَبُّكَ أَحَدًا
@edriszulbijadeyn
1.5K viewsᴇᴅƦɪS ɴᴀᴡҒᴀʟ, 18:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-20 22:12:58 የአንድ ንጹህ ነፍስ ዋጋ

ፈጣሪያችን አላህ (ጥራትና ልቀት ለርሱ ተገባው) እንዲህ ይለናል: -

❲ أَنَّهُۥ مَن قَتَلَ نَفْسًۢا بِغَيْرِ نَفْسٍ أَوْ فَسَادٍۢ فِى ٱلْأَرْضِ فَكَأَنَّمَا قَتَلَ ٱلنَّاسَ جَمِيعًۭا وَمَنْ أَحْيَاهَا فَكَأَنَّمَآ أَحْيَا ٱلنَّاسَ جَمِيعًۭا ۚ ❳

‹አንድ ሰው ነፍስ ያላጠፋችን ወይም ምድር ላይ ብክለትን ያላስፋፋችን ነፍስ ካጠፋ-የሰው ዘርን በሙሉ እንዳጠፋ ይቆጠራል። አንዲትን ነፍስን ሕያው ያደረገ የሰው ልጆችን ሕያው እንዳደረገ ይቆጠራል።› በማለት ደነገግን።…” (ቁርኣን፣አል-ማኢዳህ፣ 32)

@edriszulbijadeyn
1.8K viewsᴇᴅƦɪS ɴᴀᴡҒᴀʟ, 19:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-14 19:50:56
በገፃችን ስም ተመሳስሎ የተከፈተን ገፅ ተባብረን እናዘጋ
#SHARE #PLS
በአዲስ አበባ ሙስሊም ወጣቶች ማሕበር ስም ፎርጅድ ገፅ ተከፍቶ እኛን የማይገልፁ ማህበረሰቡን ለማሳሳት የሀሰት ዜናዎች እየተለጠፈበት በመሆኑ ቀጥሎ ባለው ቅደም ተከተል ለፌስቡክ ሪፖርት በማድረግ ገፁን ማዘጋት ይኖርብናል። ሪፖርት ማድረጊያ ቅደም ተከተሉ እንደሚከተለው ነው። በመጀመሪያ በዚህ ሊንክ https://www.facebook.com/EthioMuslimYouth ገፁን በመክፈት ቀጥሎ ያሉትን 7 ሂደቶች በመከተል ሪፖርት ማድረግ

① ከታች ባለው ፎቶ እንደሚታየው ገፁን ከከፈትን በኋላ በስተቀኝ በኩል የሚገኙ ( … ) 3 ነጠብጣቦችን እንነካለን

② ቁጥር አንድ ላይ ያሉ 3 ነጥቦችን ስንጫን Find sepport or report page የሚል አማራጭ መጨረሻ ላይ አለ እሱን እንጫናለን

③ ቁጥር 2 ስንጫን ከሚመጡ አማራጮች ውስጥ Scams and Fake pages የሚለውን እንጫን

④ ቁጥር 3 ስንጫን ከሚመጡልን አማራጮች ውስጥ Pretending to be Another Business የሚለውን እንጫን

⑤ ቁጥር 4 ስንጫን በፎቶው ላይ የሚታየው የመፃፊያ ሳጥን ይመጣል እዛ ሳጥን ውስጥ የአዲስ አበባ ሙስሊም ወጣቶች ማህበር የሚል ፅፈን ሰርች ስናደርግ የገፃችን ስም ከነ አርማው ይመጣል እሱን በመጫን ቀጥሎ ከታች ⑥ Next የሚለውን ተጭነን ሌላ ገፅ ሲመጣልን ⑦ Done የሚለውን በመጫን ሪፖርት ማድረጉን በመጨረስ ሀሰተኛ ገፁን ማዘጋት እንችላለን።

ራሳቸውን መሆን የማይችሉ ሀሰተኞችን ተባብረን እናስቁም። ለምታደርጉልን ትብብር በቅድሚያ እናመሰግናለን።
975 viewsᴇᴅƦɪS ɴᴀᴡҒᴀʟ, 16:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-14 19:43:02 https://www.facebook.com/110632903860927/posts/559360828988130/?flite=scwspnss&mibextid=mezwDLHOku4XyghC
214 viewsᴇᴅƦɪS ɴᴀᴡҒᴀʟ, 16:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-13 22:01:52 አልሀምዱሊላህ

በአዲስ አበባ ስቴዲየም የተካሄደው አለም አቀፍ የቁርዓን ሂፍዝ ውድድር የፍፃሜ ስነ ስርዓት በስኬት ተጠናቋል። የዚህ ታሪካዊና ውብ ቀን ባለቤት ስላደረገኝ አላህን አመሰግነዋለሁ ። እንኳን ደስ አለን ።

ጠላት ቢፎክር ክፉ ቢያወራ
ብለህ ፃፍበት ታሪክ ተሰራ
ይፈር ምቀኛ ይፈር ሴረኛ
እንዲህ በቀላል አንወድቅም እኛ

አላሁ አክበር

ኢድሪስ ነውፈል
@edriszulbijadeyn
2.0K viewsᴇᴅƦɪS ɴᴀᴡҒᴀʟ, 19:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-12 05:27:58 ስንቱን ችለናል፣ ስንቱን አሳልፈናል፣ ስንቱን መሰናክል አልፈናል ፤ ለኸይር ነው የሙእሚን መዳረሻው ኸይር ነው !


ውዱ ነቢይ ﷺ እንዲህ ይላሉ፦
(عَجَبًا لِأَمْرِ الْمُؤمنِ إِنَّ أَمْرَهُ كُلَّهُ لَهُ خَيْرٌ، وَلَيْسَ ذَلِكَ لِأَحَدٍ إِلَّا لِلْمُؤْمِنِ: إِنْ أَصَابَتْهُ سَرَّاءُ شَكَرَ، فَكَانَ خَيْرًا لَهُ، وَإِنْ أَصَابَتْهُ ضَرَّاءُ، صَبَرَ فَكَانَ خَيْرًا لَهُ)


«የሙእሚን ነገር ይገርማል። ነገሩ ሁሉ ለርሱ በጎ ነው። ይህ ለሙእሚን እንጂ ለሌላ ለማንም አይደል። የሚያስደስት ነገር ሲያገኘው ያመሰግናል፤ ለርሱ መልካም ይሆንለታል። የሚጎዳ ነገር ሲያጋጥመው ይታገሳል፤ ለርሱ መልካም ይሆንለታል።»

[ሙስሊም: 2999]

@edriszulbijadeyn
1.7K viewsᴇᴅƦɪS ɴᴀᴡҒᴀʟ, 02:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-09 08:03:18 የሱብሂ ሰላትን በመስጂድ ውስጥ ሰግደህ ስትጨርስ ቤት ገብተህ አትተኛ..ቁርአን ቅራ ፣ አዝካር አድርግ ፣ ስፖርት ስራ ፣ ባለትዳር ከሆንክ ለሚስትህና ልጆችህ ቁርስ ሰርተህ ጠብቃቸው ፣ የልብስ መደርደሪያህን ፡ የኪታብ መደርደሪያህን ዘይራቸው....ያማረና የተዋበ ቀንን ንቁ ሆነህ ታሳልፋለህ በአላህ ፍቃድ ።

መልካም ቀን
https://t.me/edriszulbijadeyn
1.2K viewsᴇᴅƦɪS ɴᴀᴡҒᴀʟ, 05:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-06 09:20:18 نحن لن نستسلم ننتصر أو نموت
265 viewsᴇᴅƦɪS ɴᴀᴡҒᴀʟ, 06:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-28 19:26:53 «እኔ ስልጣን አልፈልግም» እያሉ በተለያዩ አጋጣሚዎች የሚናገሩት ሐጅ ዑመር እድሪስ ተስማምተው ለፈረሙበት ቃላቸው ጭምር የማይታመኑ፣ ሕግና መመሪያን ሲጥሱ ጭራሽ ማፈርም ሆነ መሳቀቅ የማያውቁ፣ የመጅሊስን ችግር በመነጋገርና በሽምግልና ለመፍታት ስድስት የተለያዩ የሽማግሌ ቡድኖች ተቋቁመው ሁሉንም ሙከራ አድረገው በርሳቸው አምብተኝነት የከሸፉ ናቸው።

በእስቴ መስጊዶች ሲቃጠሉ ዝምታን መርጠው፣በቢቸና መሰጊድ ላይ ቦንብ ተወርዉሮ ሙስሊሞች ሲገደሉ ባለየ አልፈው፣በሞጣ ሙስሊሞች ላይ ሽብር ሲፈጸም ድምጻቸውን አጥፍተው፣ነጃሺ መስጊድ ሲጠቃ በተአቅቦ አልፈው፣በወሎ ያሁሉ የሱፊያ ሀሪማ ሲወድም ሱፍይነት ትዝ ብሏቸው እንድረስላቸው ሳይሉ፣ ሰበጎንደር ሙስሊሞች ሲገደሉና የሽብር ጥቃት ሲፈፀምባቸው እንደመሪ ተቆጥተው ፍትህ መጠየቅ ሲገባቸው «የጎዳና ላይ ኢፍጣር በእስልምና የለም» ብለው ለከሳሾቸ ዋቢ ምስክር የሆኑት ሰው፣ የመጅሊስ ጠቅላላ ጉባኤ ከመሪነት አንስቶ በፈትዋ ዘርፍ ሲመድባቸው ለኢስላምና ለሙስሊሞች መብት ተቆርቁረው ለመናገር ምላሳቸውን የያዛቸው በስልጣኔ መጡ ስሜት ተሞልተው «ተነሱ።ለትግል ተዘጋጁ።» ብለው ወደ ደም መፋሰስ ሀጂ ዑመር የቀሰቀሱት «አላህ ሽቶባቸው ነው እንጂ ለስልጣን ብለው እይደለም እኮ።» ብሎ የሚያስብ የዋህ አይጠፋም።

ያም ሆኖ ተቋሙ የሕዝበ ሙስሊሙ እንጂ የእርሳቸው የግል ርስት ስላልሆነ የመጅሊስ ጠቅላላ ጉባኤ በድምጽ ብልጫ እሳቸውና ሌሎች 3 ዑለሞች ወደፈትዋ ክፍል እንዲዛወሩ ውሳኔ አሳለፈ። ይህንን የወሰኑት ዑለሞች ናቸው።

ሙፍቲ ይህን ሁሉ ሲያደርጉ የቆዩት በሕግም በሸሪዓውም የሌሎችን ዑለሞች የአብላጫ ውሳኔ የመሻር ቬቶ ስላላቸው ሳይሆን በተግባር ለአንድነት እየተባለ እየታለፉ፣ በተጨማሪም እርሳቸውን "አይዞህ" በሚላቸው ስውር አካል እየተደገፉ ነው ያሻቸውን ሲፈጽሙ የቆዩት። በተደጋጋሚ መመሪያ ተጥሷል። ስምምነት ተሽሯል። እርሳቸው የሚፈልጉት ካልሆነ እንደማይስማሙ እየታወቀ በስምምነት እንጂ በድምጽ ብልጫ አትወስኑ እየተባለላቸው የህዝበ ሙስሊሙ መብትና ጥቅም ላይ እንዲረማመዱ ተፈቅዶላቸዋል።

እርሳቸው አሁንም ከሕግም ከመመሪያም በላይ ሆነው ለመቀጠልና «ደም ይፈሳታል እንጂ» እንዳሉት ሁሉ ሙስሊሞችን ለማበጣበጥና ደም ለማፋሰስ ጥረታቸውን ቀጥለዋል። ይህ ግን በዝምታ ሊታይ አይገባም።

ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች የእነርሱ የሆነና ለእነርሱ የቆመ፣ በሕግ የበላይነት የሚመራ ጠንኳራ ተቋም ባለቤት የመሆን መብታቸውን በተግባር መጎናጸፍ ከፈለጉ ጠንክረው መቆም አለባቸው። የየትኛውንም ግለሰብ ማስፈራሪያ በመስማት ከህግ የበላይነት ይልቅ ግለሰቦችን ኡሹሩሩ ማለት መቆም አለበት። ይህን እሹሩሩ ሳያቆሙ የታሰበው የሕዝበ ሙስሊሙ ተቋም ፈጽሞ እውን ሊሆን አይችልም።
1.7K viewsᴇᴅƦɪS ɴᴀᴡҒᴀʟ, 16:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ