እንኳን ለሰ/ት/ቤታችን ፩፰ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል አደረሳችሁ እነሆ የ/ደ/ሰ/በዓለ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን ሰ/ት/ቤት ሕጻናት ክፍል የተመሠረተበትን 18ኛ ዓመት ዓመታዊ የምሥረታ በዓል የፊታችን
ነሐሴ 29/2014ዓ.ም 7:00 ሰዓት ጀምሮ በደመቀ ሁኔታ ያከብራል።
እርስዎም በእለቱ በመገኘት የሰንበት ት/ቤታችን 18ኛ ዓመት በጋራ እንዲያከብሩ በልዑ እግዚአብሔር ስም ተጋብዘዋል።
በጉባኤው የተካተቱ መርሐ ግብራት ያሬዳዊ ዝማሬ
ዝማሬ(በሕጻናት)
ስነ ጹሑፍ
አጭር የሥራ አፈጻጻም ሪፖርት
ጭውውት
ትምህርት
ዕለት :-29/12/2014ዓ.ም
ሰዓት:-ከቀኑ 07:00 ሰዓት
ቦታ:-በሰ/ት/ቤቱ አዳራሽ
Facebook fb.me/debreselambealeegziabhier
YouTube
youtube.com/c/debreselambealeegziabhier
የመወያያ ግሩፕ ➩ @DebreSelam
ለጥያቄ እና አስተያየት
▹ @BealeEgziContact