“በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ቡሩክ ነው፤ ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ።”
— መዝሙር 118፥26
ላለፉት 1ዓመት ከ 10 ወራት በሰ/ት/ቤታችን የተከታታይ ኮርስ ትምህርት ሲማሩ የነበሩ አባላት ዛሬ 22/12/2014 እንዲህ በደመቀ ሁኔታ ተመረቁ።
የመርሀግብሩ የፎቶ ቅኝት በጥቂቱ
በሰ/ት/ቤቱ የተከፈተ ገጽ ሲሆን ፤ በደብሩ የሚከናወኑ መረጃዎችን እና ማስተዋወቂያዎችን በውስጡ ያገኛሉ።
Facebook fb.me/debreselambealeegziabhier
YouTube
youtube.com/c/debreselambealeegziabhier
የመወያያ ግሩፕ ➩ @DebreSelam
ለጥያቄ እና አስተያየት
▹ @BealeEgziContact