“ታቦርና አርሞንዔም በስምህ ደስ ይላቸዋል።” — መዝሙር 89፥12 የደ/ሰ/በዓለ እግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን ሰ/ት/ቤት የቡሔን በዓል እንዲህ በደመቀ እና ትዉፊቱን በጠበቀ መልኩ አክብሮ ዋለ። 13/12/2014 የበዓሉ የፎቶ ቅኝት በጥቂቱ ጌታችን መድሀኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ከረድኤት በረከቱ ያሳትፈን 446 views19:26