. የኮርስ ትምህርት ለአዲስ ገቢ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች የትምህርተ ክርስትና መግቢያ በሰዓቱ ተገኝተን የእግዚአብሔርን ቃል እንማር፣ ላልሰሙ ጓደኞቻችሁም እንድታሳውቁ በእመቤታችን ስም እናሳስባለን። ዐርብ (ነገ) ሐምሌ 8፣ 2014 ዓ.ም ከ7:30 - 9:00 በደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት አዳራሽ የኮሜርስ ግቢ ጉባኤ @commercegebi 167 views07:44