. የኮርስ ትምህርት ለ2ኛ ዓመት ተማሪዎች (ማጠቃለያ) ለ2ኛ ዓመት ተማሪዎች እስካሁን ሲሰጥ የነበረው የ "ነገረ ሃይማኖት" የኮርስ ትምህርት ማጠቃለያ (የመጨረሻው ክፍል) በነገው ዕለት ይኖረናል። ዓርብ ሐምሌ 8፣ 2014 ዓ.ም ነገ ከ7:30 - 9:00 ኮርሱን የምናጠናቅቅበት ዕለት ስለሆነ፣ ላልሰሙ ጓደኞቻችሁም እንድታሳውቁ በእመቤታችን ስም እናሳስባለን። በደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት አዳራሽ የኮሜርስ ግቢ ጉባኤ @commercegebi 138 views07:41