. የኮርስ ትምህርት ለ3ኛ ዓመት ተማሪዎች (ማጠቃለያ) ከዚህ በፊት የጀመርነው የ "ነገረ ማርያም" የኮርስ ትምህርት ማጠቃለያ (የመጨረሻው) በነገው ዕለት ይኖረናል። (ነገ) ዓርብ ሰኔ 17፣ 2014 ዓ.ም ጠዋት ከ4:00 - 7:00 ኮርሱን የምናጠናቅቅበት ዕለት ስለሆነ፣ ላልሰሙ ጓደኞቻችሁም እንድታሳውቁ በእመቤታችን ስም እናሳስባለን። በደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት አዳራሽ የኮሜርስ ግቢ ጉባኤ @commercegebi 204 views06:18