Get Mystery Box with random crypto!

#ሰበር ሱዳን ኢትዮጵያ ድንበሯን እንድትዘጋላት ጠየቀች። ሾልኮ ያገኘነው መረጃ እንደሚያሳየው የ | የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ _ Commandos and Airborne Command

#ሰበር

ሱዳን ኢትዮጵያ ድንበሯን እንድትዘጋላት ጠየቀች።

ሾልኮ ያገኘነው መረጃ
እንደሚያሳየው የሱዳን መንግስት ለኢትዮጵያ ያቀረበው ጥያቄ የፈጥኖ ደራሽ ታጣቂዎች በድንበር በኩል ወደ ጎረቤት ሃገራት ሾልከው ሊያመልጡ ይችላሉ ከሚለው ስጋት የመነጨ ነው ተብሏል።

በሱዳን መንግስት ሰራዊትና በፈጥኖ ደራሽ የሃገሪቱ ሃይል መካከል የተከፈተው ግጭት ሳምንት ሊሞላው ነው።

በዚህ ሂደት ኢትዮጵያ የሱዳን ህዝብ ወደ ሰላም እንዲመለስ ለማድረግና ልዩነቶችም በንግግር እንዲፈቱ ድጋፍ እንደምታደርግ በይፋ ማስታወቋ ይታወሳል።

አንዳንድ ሃገራት በሱዳን ግጭት ጣልቃ በመግባት የራሳቸውን ጥቅም ለማስከበር እየሞከሩ መሆኑን ደግሞ ሁለቱም የሱዳን ተፋላሚዎች ሲከሱ እንደነበር ይታወሳል።

ወታደሮቻቸውን መሃል ሱዳን ውስጥ አስፍረው የተገኙት  ሃገራት ደግሞ የራሳቸውን ግልፅ የጣልቃ ገብነት ሴራ ለመሸፈን ኢትዮጵያንም ወደ እኩይ ሴራቸው ስበው ለመክተትና ስሟን ለማጠልሸት የበሬ ወለደ ወሬያቸውን መንዛት ጀምረዋል።

ወሳኝ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ቻናሉን ይቀላቀሉ

https://t.me/CommandoAndAirborneCommand

YouTube