ሳፋሪ ኮም ኢትዮጵያ ከነሀሴ ጀምሮ የቴሌኮም አገልግሎት መስጠት ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ ድርጅቱ | የኮማንዶና አየር ወለድ ኃይሎች የጦር ሜዳ ውሎዎች - Commando and Air Borne Battleships
ሳፋሪ ኮም ኢትዮጵያ ከነሀሴ ጀምሮ የቴሌኮም አገልግሎት መስጠት ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ
ድርጅቱ የመጀመሪያ አገልግሎቱን በድሬዳዋ ከተማ እንደሚጀምር ገልጿል። እስከ ሚያዝያ 2015 ዓ.ም ድረስ ለ25 ከተሞች የቴሌኮም አገልግሎት ለመስጠት እቅድ ማስቀመጡን አስታውቋል።
https://am.al-ain.com/article/new-telecom-service-to-start-in-ethiopia
ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም፦ #ሼር #join
https://t.me/Commando_and_AirBorne_Battleship