2022-05-10 20:33:02
#SPHMMC
በ2014 ዓ.ም የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የሕክምና ትምህርት ለመማር የተመረጣችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ግንቦት 15 እስከ 17/2014 ዓ.ም ሪፖርት እንድታደርጉ ተብሏል።
ወደ ኮሌጁ በምትሄዱበት ጊዜ፦
የ1ዐኛ እና 12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሰርተፊኬት ዋና እና ኮፒ
ከ9-12 ክፍል የተማራችሁበትን ትራንስክሪፕት ዋና እና ኮፒ
8 ፓስፖርት ሳይዝ ፎቶግራፍ
አንሶላ፣ ብርድልብስ እና የትራስ ልብስ
የስፖርት ልብስና ጫማ ይዛችሁ እንድትሄዱ።
ከላይ ከተጠቀሱት ቀናት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጡ ተማሪዎችን ኮሌጁ የማናስተናግድ መሆኑን አስታውቋል።
ለተጨማሪ መረጀ 0118965125 / 976 መጠየቅ ይቻላል፡፡
ምንጭ፦ የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ሬጅስትራርና አልሙናይ ማናጅመንት ዳሬክቶሬት
@campus_group_ethiopia
@campus_group_ethiopia
3.1K views17:33