የሀዲያ ዞን አዲስ የተሾሙ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም መጫ የሠላሟ አምባሳደር ለሆነችው የሀዲያ ዞን አስተዳዳሪ ሆነው በመመረጥዎ እንኳን ደስ አልዎ እያኩ መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆን እመኛለሁ። የዞኑ ከህግ ማስከበር ጋር የተያያዙ መምሪያዎች ላይ ለባለሀብቶች ማሽቃበጥ ስለሚታይ የማስተካከያ እርምጃዎች ቢደረጉ ጥሩ ነው 747 views19:10