ባንካችን አቢሲንያ በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች በሚገኙ አስራ ስድስት(16) የቨርቹዋል አገልግሎት መስጫ ማዕከላት ጊዜ ቆጣቢና ዘመናዊ አገልግሎቶችን ሳምንቱን ሙሉ በቀን ለ 24 ሰአታት በመስጠት ላይ ይገኛል። #BankofAbyssinia #VirtualBanking #BankinginEthiopia #ITM #DigitalBanking #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ 64.6K viewsedited 12:52