Get Mystery Box with random crypto!

🌹🌹ውጊያቺን ከዲያቢሎሳዊያን ጋር ነው።🌹🌹🌹

የቴሌግራም ቻናል አርማ bmmsoliyana — 🌹🌹ውጊያቺን ከዲያቢሎሳዊያን ጋር ነው።🌹🌹🌹 ው
የቴሌግራም ቻናል አርማ bmmsoliyana — 🌹🌹ውጊያቺን ከዲያቢሎሳዊያን ጋር ነው።🌹🌹🌹
የሰርጥ አድራሻ: @bmmsoliyana
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 121
የሰርጥ መግለጫ

ጌታ ዐይኑን ሲገልጥ እና ሲጨፍን ያያት ድንግል ማርያምን ብቻ ነው!!እሷም የአምላክ እናት በመስቀል ስር የተሰጠቺን እናታቺን ናት

Ratings & Reviews

1.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

2


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-06-02 03:23:44 ሰላም የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እስኪ ለ ለማስታወስ ያህል ይቺን ልበላቺሁ-

ዕርገት ግንቦት 25

ጰራቅሊጦስ ሰኔ 5

ጾመ ሐዋርያት ሰኔ 6

ጾመ ድኅነት ሰኔ 8

ጾመ ፍልሰታ ነኀሴ 1

ደብረ ታቦር ነሀሴ 13

የእመቤታቺን እርገት ነሀሴ 16 ነው የሚውሉት።

በሰላም ያድርሰን አሜን።
ሼር ማድረጎን አይርሱ።
39 viewsedited  00:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-23 15:04:15
ሥርዓተ ማኅሌት ዘትንሣኤ


ውዳሴ ማርያም በዜማ ይደርሳል።
https://t.me/BMMsoliyana

ይ.ዲ ምስባክ መዝ: ፸፯ : ፷፭

ወተንሥአ እግዚአብሔር ከመ ዘንቃሕ እምንዋም፤
ወከመ ኃያል ወኅዳገ ወይን፤
ወቀተለ ፀሮ በድኅሬሁ።
https://t.me/BMMsoliyana
አርያም፦
ሃሌ ሉያ ለአብ፤ ሃሌ ሉያ ለወልድ፤ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ፤ ቀዳሚ ዜማ ግበሩ በዓለ ትፍሥሕት እስከ አቅርንቲሁ ለምሥዋዕ፤ ዛቲ ፋሲካ ቀዳሚት ሕግ።
ሃሌ ሉያ ለአብ፤ ሃሌ ሉያ ለወልድ፤ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ፤ ይገብሩ በዓለ ሰማያት፤ ይገብሩ በዓለ ደመናት፤ ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ ተሐጺባ በደመ ክርስቶስ።

ምልጣን፦
ዮም ፍሥሃ ኮነ በሰንበተ ክርስቲያን፤ እስመ ተንሥአ ክርስቶስ እሙታን፤ ቀደሳ ወአክበራ እምኲሎን መዋዕል አልዓላ፤ አማን ተንሥአ እምነ ሙታን።

አመላለስ፦
'አማን በአማን'/2/ ተንሥአ 'አማን
በአማን'/2//1/
ተንሥአ እምነ ሙታን/4/

ወረብ፦
ዮም ፍሥሐ ኮነ በሰንበተ ክርስቲያን/2/
ቀደሳ ወአክበራ እምኲሎን መዋዕል/2/

እስመ ለዓለም፦
ትንሣኤከ ለእለ አመነ፤ ብርሃንከ ፈኑ ዲቤነ።

አመላለስ፦
ትንሣኤከ ለእለ አመነ/2/
ፈኑ ዲቤነ ብርሃነከ ፈኑ ዲቤነ/2/
https://t.me/BMMsoliyana
ከእስመ ለዓለሙ ጋር ተያይዞ ሰላም ይፃፋል

ሰላም፦
ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ይእቲ ማርያም እምነ፤ ወእሙ ለእግዚእነ፤ ሰአሊ በእንቲአነ፤ ከመ ይምሐረነ ወይሣሐለነ፤ ያስተርኢ ኂሮቶ ላዕሌነ፤ ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለዕረፍተ ዚአነ፤ ፍሥሐ ወሰላም ለእለ አመነ።

አመላለስ፦
ሠርዓ ለነ ሰንበት ለዕረፍተ ዚአነ/2/
ፍሥሐ ወሰላም ለእለ አመነ/4/

መዝሙር፦
ይትፌሣሕ ሰማይ ወትትኃሠይ ምድር፤ ወይንፍሑ ቀርነ መሠረታተ ሕምዝ፤ ወይበውኡ አድባር ወአውግር፤ ወኲሉ ዕፀወ ገዳም ወዮምሰ ዓባይ ፍሥሐ በሰማያት፤ ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ ተሐጺባ በደመ ክርስቶስ።

አመላለስ፦
ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ ፤/2/
ተሐጺባ በደመ ክርስቶስ/4/
https://t.me/BMMsoliyana
ሰላም
ፍጹመ ንጉሠ ኮነንዎ አይሁድ፤ ተካፈሉ አልባሲሁ ሐራ ሠገራት፤ ወኮርዕዎ ርእሶ በኅለት፤ ረገዝዎ ገቦሁ በኲናት፤ ትንሣኤሁ ገብረ በሰንበት፤ ሰላመ ይጸጉ ለነገሥት፤ ለአሕዛብ ወለበሐውርት።
https://t.me/BMMsoliyana
138 views12:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-04 02:06:54 https://t.me/BMMsoliyana
ጾም ሁለመናችንን የምንለውጥባት መሣሪያ ናት። ምክንያቱም የጾም መሥዋዕት ማለት ከምግብ ብቻ መከልከል አይደለምና፤ ከኃጢአት ሁሉ መከልከል እንጂ። ስለዚህ እየጾምኩ ነው እያለ ራሱን ከምግብ ብቻ የሚከለክል ሰው ቢኖር እርሱ ጾምን እያቃለለና እያጥላላ ነው። እየጾማችሁ ነውን? እንዲያውስ መጾማችሁን በተግባር አሳዩኝ። ''እንዴት አድርገን እናሳይህ?'' ትሉኝ ይሆናል። እኔም እንዲህ ብዬ እመልስላችኋለሁ፦ ደሃው እርዳታችሁን ፈልጎ እንደሆነ ቸርነትን አድርጉለት፤ የጠላችሁትን ሰው ካያችሁት ፈጥናችሁ ታረቁ። ባልንጀራችሁ ተሳክቶለት ስታዩት በእርሱ ላይ ቅናት አትያዙ። ቆነጃጅቶችን ስታዩ በዝሙት ዓይን አትመኙ ስድስቱን ቃላተ ወንጌልን በተግባር እንዳቅማችሁ አድርጉ። እንዲህ እንዲህ እያደረጋችሁ በትክክል መጾማችሁን አሳዩኝ።
https://t.me/BMMsoliyana
ሼር ሼር፡ሼር አድርጉ
ሊንኩን ተጫኑት እና ቤተሰብ እንሁን
419 viewsedited  23:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-04 02:00:14 ሁላቺሁም ይህንን የስቅለት ስዕለ አድህኖ ፕሮፋይል ፒክቸር አድርጉ እና እላዩ ለይ የተጻፈውን በቀን በቀን ቢያን አንዴ ለማለት ሞክሩት ትርጉሙም አቤቱ በመንግስትህ በመጣህ ግዜ አስበኝ ማለት ነው።
መልካም ሱባኤ
304 views23:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-29 00:42:04 ወእስከ ለዓለም ንጉሥ ውእቱ።

ወረብ
ዘመንበሩ ዓቢይ መንበሩ ውእቱ መንበሩ ዘኪሩቤል/፪/
ያቀድም 'አእምሮ'/፪/ ኅሊና ሰብእ/፪/

መልካም በዓል

https://t.me/BMMsoliyana
96 views21:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-29 00:42:04
ሥርዓተ ማኅሌት ዘአስተርእዮ ማርያም 'ጥር ፳፩'


የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ "ሥርዓተ ነግሥ"
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፤ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኀቤየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፣ በአሐቲ ቃል።

መልክአ ሥላሴ
ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣህል፤ እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፣ ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።

ዚቅ
ሃሌ ሉያ ለአብ፤ ሃሌ ሉያ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ሥላሴ ዋህድ፤ ዕፎኑመ እመ አምላክ በከየት ደንጊፃ፤ ከመ ኲሉ ሰብእ ሞት ሶበ ሐወጻ፤ ዮሐንስ በልብሱ ከደነ ገፃ።

ወረብ
እፎኑመ እመ አምላክ በከየት ደንጊፃ በከየት እመ አምላክ/፪/
ከመ ኲሉ ሰብእ ሞት ሶበ ሐወጻ በከየት/፪/

ነግሥ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።

ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ መጽአ ውስተ ዓለም፤ ወዓለሙኒ ኢክህለ ፀዊሮቶ፤ ፆረቶ ወአግመረቶ ማርያም።

ነግሥ
ለምንት ይዜኃር ኃያል በኃይሉ፤ ወባዕል በብዝኃ ብዕሉ፤ ኢያድለወ ሞተ ክርስቶስ ለሥጋ አባሉ፤ ሞትሰ ለመዋቲ ይደሉ፤ ሞታ ለማርያም የአፅብ ለኲሉ።

ዚቅ
እንበይነዝ አእምሩ በውስተ ፍትሕ ከመ ኢያደሉ፤ ትጥዓም ሞተ እሙ ወእመ ኲሉ፤ አዘዘ ወልድ በርቱዕ ቃሉ።
https://t.me/BMMsoliyana
መልክአ ማርያም
ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ፤ እምነ ከልበኔ ወቊስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤ ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትእዛዝ፤ ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ፤ ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ።

ዚቅ
ለዛቲ ድንግል ሠረቀ ላዕሌሃ ብዕለ ጸጋሁ ለአብ፤ ወአግአዛ እምእኩይ ውስተ ሠናይ፤ እሞት ውስተ ሕይወት፤ ወረሰየ ይዝክሩ ስማ ውስተ ኲሉ ዓለም።

ወረብ
ለዛቲ ድንግል ሠረቀ ላዕሌሃ ብዕለ ጸጋሁ ለአብ/፪/
ወአግአዛ እምእኩይ ውስት ሠናይ እሞት ውስተ ሕይወት/፪/
https://t.me/BMMsoliyana
መልክአ ማርያም
ሰላም ለእስትንፋስኪ ዘመዓዛሁ ሕይወት፤ ከመ መዓዛ ዕፅ ኅሩይ ዘውስተ ገነት፤ ማርያም ድንግል ቤተ ቅድሳት፤ ጽንሕኒ ውስተ ሠናይ ወሰውርኒ እሞት፤ በአክናፍኪ ርግብየ ኅሪት።

ዚቅ
አንጺሆ ሥጋሃ ቀዲሶ ኪያሃ፤ ኃደረ ቃል ላዕሌሃ፤ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ ወይቤላ ለድንግል፤ ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ ሰሎሞን ይቤላ እኅትየ መርዓት ርግብየ ሠናይት፤ ፍናወ ዚአኪ ገነት፤ እስመ ኪያኪ ኀረየ ለታዕካሁ፤ ከመ ትኩኒዮ ማኅደረ ለልዑል።

ወረብ
'አንጺሆ ሥጋሃ'/፪/ ላዕሌሃ ኃደረ/፪/
ቀዲሶ ኪያሃ 'ሃሌ ሉያ'/፪/ ይቤላ ለድንግል/፪/
https://t.me/BMMsoliyana
መልክአ ማርያም
ሰላም ለገቦኪ ዘሐመልማለ ወርቅ ክዳኑ፤ በከመ ዳዊት ይዜኑ፤ ማርያም ድንግል ለያዕቆብ ሞገሰ ስኑ፤ በልኒ እግዝእትየ አፈቅረከ አኮኑ፤ እንዘ ረዳኢትከ አነ ዘይክለከ መኑ።

ዚቅ
እምሰማያት ወረደ ወገብረ መድኃኒተ በማዕከለ ምድር፤ ኖላዊ ኄር ኖላዊሆሙ ለ፳ኤል፤ ወረደ ስኖ ለያዕቆብ ዘአፍቀረ፤ ወስኑሰ ለያዕቆብ ዘይቤ ይእቲ ሥጋ እንተ ነሥአ፤ መድኅን እማርያም።

ወረብ
ወስኑሰ ለያዕቆብ 'ዘይቤ'/፪/ ያዕቆብ/፪/
'ይእቲ ሥጋ'/፪/ እማርያም እንተ ነሥአ መድኅን/፪/
https://t.me/BMMsoliyana
መልክአ ማርያም
ሰላም ለፀአተ ነፍስኪ እንበለ
ፃዕር ወፃማ፤ ለነቢር ዘልፈ በየማነ ወልድኪ ፌማ፤ ማርያም ድንግል ለባሲተ ሞገስ ወግርማ፤ አጽንዒ በረድኤትኪ ለሕይወትየ ድካማ፤ እምሕይወተ ኄራን አበው ኢታሕጽጺ ዐቅማ።

ዚቅ
ጊዜ ዕረፍታ ለሶልያና ወረደ ወልድ እምዲበ ልዕልና፤ ጠሊላነ ንግሥ ሶቤሃ ከደና።

ወረብ
ጊዜ ዕረፍታ ለማርያም 'ጊዜ'/፫/ ዕረፍታ ለማርያም/፪/
ወረደ ወልድ ዲበ እምዲበ ልዕልና ወረደ/፪/
https://t.me/BMMsoliyana
መልክአ ማርያም
ሰላም እብል በድነ ሥጋኪ ጽሩየ፤ ዘተመሰለ ባሕርየ፤ ማርያም ድንግል ዐጸደ ወይንየ፤ ንስቲተ ለዕበየኪ እንተ አቅረብኩ ግናየ፤ ኢይትኃደግ ዲበ ምድር ምሥጢ ሰማየ።

ዚቅ
ኦ ትቤ ማርያም እወጽእ እምዝንቱ ሥጋየ፤ ወአሐውር ውስተ ሕይወት ዘለዓለም፤ ኦ ተዘከርኬ ዮሐንስ ዘይቤለከ ሊቅ አመ ትረፍቅ ዲበ ዕንግድዓሁ።

መልክአ ማርያም
ሰላም ለግንዘተ ሥጋኪ በእደ ሐዋርያት አርጋብ፤ በአፈወ ዕፍረት ቅድው ዘሐሳበ ሤጡ ዕፁብ፤ ማርያም ድንግል ወለተ ኅሩያን ሕዝብ፤ ረሰይኩኪ እግዝእትየ ህየንተ እም ወአብ፤ ይሕፅነኒ ከመ ጥብ ፍቅርኪ ሐሊብ።

ዚቅ
ተጋብኡ በቅጽበት ለግንዘተ እሙ ቅድስት፤ ብፁዓን ሐዋርያት ቦኡ ኀቤሃ፤ በሰላም አምኁ ኪያሃ፤ በስብሐት ገነዙ ሥጋሃ።
https://t.me/BMMsoliyana
መልክአ ማርያም
ሰላም ለመቃብርኪ ለጌቴሴማኒ በመርኅባ፤ እንተ ይእቲ ለኢየሩሳሌም ቅሩባ፤ ማርያም ድንግል ለሀገረ መንግሥት ርግባ፤ ትትሜጦ ወረቀ እምአፌር ወጸበለ አፈው እምሳባ፤ ጌቴሴማኒ ለሥጋኪ ምስካባ።

ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ ዓውዳኒ ዘጽድቅ ወመርኅባኒ ዘዕንቊ፤ አንቀጸ አድኅኖ ሐዳስ ንጽቅ።

መልክአ ማርያም
ሰላም ለመቃብርኪ ለኢየሩሳሌም በአድያማ፤ እንተ ይእቲ ጌቴሴማኒ ስማ፤ ማርያም ሰንበት ዕረፍተ ጽዑራን እምፃማ፤ አመ ኀደረ ላዕሌኪ ፀሐየ ቅዱሳን ዘራማ፤ ኃይለ ልዑል ጸለለኪ በመንክር ግርማ።

ዚቅ
ኢይሜንንዋ ኪያሃኒ ወአድያሚሃኒ ነያ ጽዮን ቅድስት ሀገረ እግዚአብሔር።

ማኅሌተ ጽጌ
እግዚአብሔር ጽጌ ትንቢት ለቢሶ ሥጋኪ ሥጋ ዚአነ፤ አመ አስተርአየ በምድር ወተአምረ ለነ፤ ንዌድሰኪ እንዘ ንብል ምክሃ ዘመድነ፤ ዮም በፍሥሃ ለማርያም እምነ፤ አስተርእዮ በሰማይ ኮነ።

ዚቅ
አስተርአየ ዘኢያስተርኢ፤ ኮነ እሙነ አስተርእዮቱ ለመድኃኒነ ክርስቶስ፤ እሙነ ኮነ አስተርእዮቱ፤ እምድንግል ተወልደ፤ እሙነ ኮነ አስተርእዮቱ፤ በሥጋ ረቂቅ፤ እሙነ ኮነ አስተርእዮቱ፤ በ፴ ክረምት በዮርዳኖስ ተጠምቀ፤ በበህቅ ልህቀ።

አንገርጋሪ
ኢኮነ ነግደ ወፈላሴ ሀገሪቶሙ ለቅዱሳን፤ ንሕነ ሰብአ ቤቱ ለእግዚአብሔር ኲልነ፤ አምላክ ኀደረ ውስተ ሥጋ ተአቊረ፤ እንዘ ኢይትጋባዕ በሙላድ፤ ዘድንግል መናሥግተ ኢያርኂዎ፤ ዘኪሩቤል ኢርእዮ።

አመላለስ
ዘድንግል መናሥግተ ኢያርኂሆ/፪/
ኢያርኂሆ ዘኪሩቤል ኢርእዮ ኢያርኂዎ ኢርእዮ ዘኪሩቤል/፪/

ወረብ
'አምላክ ኀደረ'/፪/ ውስተ ሥጋ ተዓቊረ እንዘ ኢይትጋባዕ አምላክ ኀደረ/፪/
ዘድንግል መናሥግተ 'ኢያርኂዎ'/፪/ ኢርእዮ ዘኪሩቤል/፪/

እስመ ለዓለም
እግዝእትየ እብለኪ ወእሙ ለእግዚእየ እብለኪ፤ ቃል ቅዱስ፤ መንበሩ ዘኪሩቤል ኀደረ ላዕሌኪ፤ ዘመንበሩ ዓቢይ ውእቱ፤ ያቀድም አእምሮ ኅሊና ሰብእ፤ መንበሩ ዘኪሩቤል ኀደረ ላዕሌኪ፤ ግሩም እምግሩማን፤ ዘመጽአ ውስተ ዓለም፤ መንበሩ ዘኪሩቤል ኀደረ ላዕሌኪ፤ ስብሐት ዘኢየኃልቅ፤ ወሰን ዘኢያንጸበርቅ፤ መንበሩ ዘኪሩቤል ኀደረ ላዕሌኪ፤ ዘይሥዕሎሙ ለሕፃናት፤ ወይነግሥ ለመላእክት መንበሩ ዘኪሩቤል ኀደረ ላዕሌኪ፤ እስመ ንጉሥ ውእቱ ሰከበ በጎል፤ ሰገዱ ሎቱ ሰብአ ሰገል፤ መንበሩ ዘኪሩቤል ኀደረ ላዕሌኪ፤ እምግርማሁ ትርዕድ ምድር ዜናዊ ስቡሕ ዘለዓለም፤
81 views21:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-12-31 04:30:32
ሥርዓተ ማኅሌት ዘአቡነ ተክለ ሃይማኖት "ታኅሣሥ ፳፬"

የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ "ሥርዓተ ነግሥ"
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።



መልክአ ሥላሴ
ሰላም ዕብል ለንዋየ ውስጥ ምሕረትክሙ፤ ትሩፋተ ገድል ኩኑኒ ሥላሴ አምጣነ ትሩፋት አንትሙ፤ ሶበ ሖርኩሰ ከመ እሳተፍ ገድሎሙ፤ ጊዮርጊስ ኢወሀበኒ መጠነ ነጥበ ጠል እምደሙ፤ ወተክለ ሃይማኖት ከልአኒ ስባረ እምዐፅሙ።

ዚቅ
ሃሌ ሉያ ለአብ ሃሌ ሉያ ለወልድ፤ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ፤ አክሊለ ሰማዕት ሠያሜ ካህናት፤ ወረደ እምሰማይ ዲበ ምድር፤ በመስፈርተ ጥበቡ ለአቡሁ።

መልክአ ሚካኤል
ሰላም ለሕፅንከ እንተ በዲቤሁ ሕቁፍ፤ ጸሎተ ቅዱሳን ውኩፍ፤ ሚካኤል ክቡር መስፍነ ትጉሃን አእላፍ፤ ለረዲኦትየ ከመ ዘይሠርር ዖፍ፤ እንዘ ትሠርር ነዓ በ፪ኤ አክናፍ።

ዚቅ
እስመ ፩ዱ ውእቱ፤ ሚካኤል ዘይረድኦሙ፤ ለኲሎሙ ቅዱሳን።
https://t.me/BMMsoliyana
ነግሥ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።

ዚቅ
ቅንዑ ለእንተ ተዓቢ ጸጋ መድኃኒት ለነፍስ ወሥጋ፤ እስመ ርቱዓት ፍናዊሃ ጻድቃን የሐውርዎን፤ ወኃጥአን ይስዕንዎን ዘእንበለ ትብጻሕ ግብተ አሠንዩ ፍኖተ፤ ይፌነ ለክሙ እመቅደሱ ረድኤተ፤ መድኃኒተ መቤዛዊተ እሞ ቅድስተ።

ነግሥ
ሰላም ለልደትከ ተክለ ሃይማኖት ሐዋርያ፤ ለሰብአ ግብፅ ወኢትዮጵያ፤ ሞገሰ ልደትከ አባ በአዕይንቲሃ ርእያ፤ ነፍስየ ትባርኮሙ ወታስተበጽኦሙ ነያ፤ ለጸጋ ዘአብ ወለእግዚእ ኃረያ።

ዚቅ
ኮከብ ብሩህ ዘሠረቀ እምአቅሌስያ፤ ቤተ ክርስቲያን ዘንሰምያ፤ ኮኖሙ አበ ለሰብአ ግብፅ ወኢትዮጵያ፤ አማን ተክለ ሃይማኖት ሐዋርያ።

መልክአ ተክለ ሃይማኖት
ሰላም ለጽንሰትከ ወለልደትከ እምከርሥ፤ አመ ዕሥራ ወረቡዑ ለወርኃ ታኅሣሥ፤ ተክለ ሃይማኖት በኲሉ ወበውስተ ኲሉ ውዱስ፤ ናሁ ወጠንኩ ወእቤ ለስብሐቲከ ሐዲስ፤ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ።

ዚቅ
በእንተ ልደቱ ለተክለ ሃይማኖት አድባር ኮኑ ኅብስተ ሕይወት፤ ወዕፀወ ገዳምኒ ፈረዩ አስካለ በረከት፤ ማየ ባሕርኒ ኮነት ሀሊበ ወመዓረ፤ ወመላእክት ተጋቢዖሙ፤ ሰፍሑ ክነፊሆሙ፤ ወጸለሉ ላዕለ ተክለ ሃይማኖት፤ ወበህየ ገብሩ በዓለ።

ዓዲ (ወይም)
ዚቅ
ተጸንሰ በከርሥ ሥጋ ኮነ፤ ወልደቱ ተአውቀ እመንፈስ ቅዱስ።

ወረብ
በእንተ ልደቱ ለተክለ ሃይማኖት 'አድባር ኮኑ'/፪/ ኅብስተ ሕይወት/፪/
ወዕፀወ ገዳምኒ ፈረዩ አስካለ/፪/

መልክአ ተክለ ሃይማኖት
ሰላም ለልሳንከ በሠሉስ ዕለት ዘተውህባ፤ አኮቴተ ታቅርብ ለወልደ ማርያም ንጉሠ ሕዝባ፤ ተክለ ሃይማኖት ጸዋሚ ዮሐንስ ዘቤተ ራባ፤ ታሠምረከ ልሳንየ በአምጣነ ኲሉ ንባባ፤ ከመ አሥመሮሙ ያዕቆብ ለላባ።

ዚቅ
ከሠተ አፉሁ ወልሳኑ ነበበ፤ አእኮቶ ወባረኮ ለእግዚአብሔር፤ መልዓ መንፈስ ቅዱስ ላዕለ ተክለ ሃይማኖት፤ ተነበየ ወይቤ፤ አንሥአ ለነ ቀርነ መድኃኒትነ።

ወረብ
ከሠተ አፉሁ ወልሳኑ ነበበ ወባረኮ ለእግዚአብሔር/፪/
መልዓ መንፈስ ቅዱስ ላዕለ ተክለ ሃይማኖት/፪/

መልክአ ተክለ ሃይማኖት
ሰላም ለሕንብርትከ ማዕከለ ከርሥ ሀላዊ፤ ዘተቶስሐ በደሙ ለወልደ ማርያም ናዝራዊ፤ ተክለ ሃይማኖት ጽጌ ዘሠረጽከ እምአረጋዊ፤ ተበሀሉ በእንቲአከ ካህናተ ይሁዳ ወሌዊ፤ መልአከኑ ሰማያዊ ወብእሲ ምድራዊ።

ዚቅ
በከመ ዜነዎ መንፈሳዊ ለጸጋ ዘአብ አረጋዊ፤ ተክለ ሃይማኖት ተወልደ ዓርኩ ለመርዓዊ ሰማያዊ።

ወረብ
'በከመ ዜነዎ'/፪/ መንፈሳዊ ለጸጋ ዘአብ/፪/
ተወልደ ተክለ ሃይማኖት ዓርኩ ለመርዓዊ/፪/

መልክአ ተክለ ሃይማኖት
ሰላም ለቆምከ ዘጶደሬ ሰማይ ልብሱ፤ ልሳናት ቦቱ እለ ይቄድሱ፤ ተክለ ሃይማኖት በለዝ ለእግዚአብሔር ዓምደ መቅደሱ፤ ጸውዐኒ እትሉ እግዚኦ ኀበ እግርከ አንሶሱ፤ ከመ ተለዎ ለሙሴ ኢያሱ።

ዚቅ
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ዘለዓለም ፍሡሕ፤ ገጹ ብሩህ እምነቢያት፤ ልሳኑ በሊህ፤ ዘለዓለም ፍሡሕ ቆሙ ነዊህ፤ ዲበ ዕንግድዓሁ ጽሕሙ ስፉሕ፤ ዘለዓለም ፍሡሕ፤ ዕንባቆምኒ ይቤ ድምፆ ሰማዕኩ ግብሮ አንከርኩ፤ ፍኖቶ ዘእምዓለም ርኢኩ።

ወረብ
ሃሌ ሃሌ ሉያ ዘለዓለም ፍሡሕ/፪/
ገጹ ብሩህ እምነቢያት ልሳኑ በሊህ ለተክለ ሃይማኖት/፪/
https://t.me/BMMsoliyana
መልክአ ተክለ ሃይማኖት
እንዘ አኃሥሥ በረከተከ አእዳወ ልብየ በአንሥኦ፤ እለ መርሐ ክርስቶስ ወጴጥሮስ ከመ ኀሠሡከ በተማልዖ፤ ተክለ ሃይማኖት ውኁድ ሰአልኩከ በአስተብቊዖ፤ ለጻድቅሰ ኅዳጥ ቃል ይብቊዖ፤ ተሰጥወኒ እግዚኦ እግዚኦ።

ዚቅ
አባ ተክለ ሃይማኖት ጸሊ በእንቲአነ፤ እንዘ ብዙኅ ውዳሴከ ውኁደ ነገርኩ፤ ይኩነኒ ምዝጋና።

ወረብ
በእንቲአነ ጸሊ አባ ተክለ ሃይማኖት/፪/
እንዘ ብዙኅ ውዳሴከ ውኁደ ነገርኩ ይኩነኒ ምዝጋና ይኩነኒ/፪/

አንገርጋሪ
አባ አቡነ አቡነ መምህርነ፤ እምአዕላፍ ኅሩይ ሐውጽ እምሰማይ፤ ብርሃንከ ከመ ንርአይ፤ አማን ተክለ ሃይማኖት ፀሐይ።

አመላለስ
አማን በአማን/፬/
ተክለ ሃይማኖት ፀሐይ/፪/

ወረብ
አባ አቡነ አባ 'መምህርነ'/፪/ አባ ተክለ ሃይማኖት/፪/
'እምአዕላፍ ኅሩይ'/፪/ ኅሩይ ተክለ ሃይማኖት/፪/

እስመ ለዓለም
ንጹሕ ከመ ዕጣን ብሩህ ከመ ፀሐይ፤ ብርሃኖሙ ለጻድቃን ውእቱ ኢየሱስ ክርስቶስ፤ ኦሆ ብሂሎ ተዓዛዜ ከዊኖ፤ መጽአ ውስተ ዓለም፤ ርሡይ ወሥርግው ይትፌኖ ወልድ።

ወረብ
ንጹሕ ከመ ዕጣን ብሩህ ከመ 'ፀሐይ'/፪/ ተክለ ሃይማኖት/፪/
ብርሃኖሙ ለጻድቃን ውእቱ ኢየሱስ ክርስቶስ/፪/



መልካም በዓል


#Share

https://t.me/BMMsoliyana
https://t.me/BMMsoliyana
https://t.me/BMMsoliyana
#ሟር
109 views01:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-12-31 04:26:54
ሥርዓተ ዋዜማ ዘታኅሣሥ ዘአቡነ ተክለ ሃይማኖት

ዋዜማ
https://t.me/BMMsoliyana

ሃሌ ሉያ
ንዜንወክሙ ዜና ሠናየ፤ ዘሰማዕነ ወዘርኢነ ወዘነገሩነ አበዊነ፤ ጳጳሳት ቀሳውስት ወዲያቆናት፤ ወኲሎሙ መሐይምናን፤ ብፁዕ ውእቱ አባ ተክለ ሃይማኖት፤ ከሠተ ለነ ብርሃነ፤ ዜናሁ ለመድኃኒነ።

አመላለስ፦
ከሠተ ለነ ብርሃነ ዜናሁ ለመድኃኒነ፤
ከሠተ ለነ ብርሃነ ዜናሁ ለመድኃኒነ።

በ፭ ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ፦
አባ ጸሊ በእንቲአነ፤ ጸሎትከ ወትረ ይብጽሐነ፤ አባ ጸሊ በእንቲአነ።

https://t.me/BMMsoliyana

እግዚአብሔር ነግሠ፦
ብፁዕ ውእቱ አባ ተክለ ሃይማኖት፤ እስመ ነቢይ ወሐዋርያ ዘተፈነወ ውስተ ምድርነ፤ እንዘ ውስተ ጽልመት ሀሎነ ከሠተ ለነ ብርሃነ፤ ብፁዕ ውእቱ ተክለ ሃይማኖት አቡነ።

ይትባረክ፦
ብፁዕ ውእቱ አባ ተክለ ሃይማኖት፤ እስመ ነቢይ ወሐዋርያ ዘተፈነወ፤ ውስተ ምድርነ ከመ ይክሥት ብርሃነ።

ሰላም
አበው ቅዱሳን፤ እለ ደብር ወገዳም፤ አስተምህሩ ለነ ነሃሉ ወትረ በሰላም።

አመላለስ፦
እለ ደብር ወገዳም እለ ደብር ወገዳም፤
አስተምህሩ ለነ ነሃሉ ወትረ በሰላም።

ዓዲ (ወይም)
ሰላም
ባርከኒ አባ እንሣእ በረከተከ፤ እስመ በረከተ ይሁብ መምህረ ሕግ፤ በእንተ ሰላማ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን፤ ባርከኒ አባ እንሣእ በረከተከ።

https://t.me/BMMsoliyana
75 views01:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ