አርሰናል ነጥብ ጥሏል ! በእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ሰላሳ ሁለተኛ ሳምንት መርሐ ግብር የሊጉ መሪ አርሰናል ከ ሳውዝሀምፕተን ጋር ጨዋታውን አድርጎ 3ለ3 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቋል። የሳውዝሀምፕተንን ግቦች አልካራዝ ፣ ዋልኮት እና ካሌታ ካር ሲያስቆጥሩ ለአርሰናል የአቻነት ግቦችን ጋብሬል ማርቲኔሊ ፣ ቡካዩ ሳካ እና ማርቲን ኦዴጋርድ ከመረብ አሳርፈዋል። አርሰናል በሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ሰባ አምስት ነጥቦችን በመሰብሰብ ሁለት ጨዋታ ከሚቀረው ተከታዩ ማንችስተር ሲቲ በአምስት ነጥብ ርቆ ሊጉን እየመራ ይገኛል። #𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 @Bisrat_Sport_offical 4.8K viewsℰℳᗅℕႮℰℒ, 21:05